👉 “ለማሸነፍ ነው ወደ ሜዳ የምንገባው።” 👉 “ጊዜው ገና ነው ፤ አሁን ላይ ሆኖ እንዲህ ነው…
ዳንኤል መስፍን

የኢትዮጵያ ቡናው አማካይ ኤርሚያስ ሹምበዛ ከነገው ጨዋታን በተገናኘ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርጓል
👉 “ደርቢ ለደጋፊ ምን ማለት እንደሆነ አውቀዋለሁ።” 👉 “እንደየትኛውም ጨዋታ እኩል አድርጌ ነው የማስበው።” 👉 “ከአሁን…

ከነገው የሸገር ደርቢ ጨዋታ በፊት አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ ሀሳባቸውን አጋርተውናል
👉 “በዚህ ጨዋታ ላይ ውጤታማ ሆነን ደጋፊዎቻችንን መካስ እንፈልጋለን።” 👉 “ያለንበት ደረጃ ኢትዮጵያ ቡናን የሚመጥን አይደለም።”…

አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ከነገው የሸገር ደርቢ ጨዋታ አስቀድሞ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል
👉 “የሁለቱም ቡድኖች ጨዋታ የራሱ የሆነ ቃና አለው” 👉 “ትኩረት ሰጥተን ጥሩ ነገር ለማድረግ ሥራችንን ጨርሰናል።”…

የኢትዮጵያ ቡና አሰልጣኞች ያስገቡት መልቀቂያ ተቀባይነት አግኝቷል
ኢትዮጵያ ቡናን ያለፉትን የስምንት ሳምንት ጨዋታ የመሩት ሁለቱ የውጭ ሀገር አሰልጣኞች ያስገቡት መልቀቂያ ተቀባይበት አግኝቷል። የ2016…

ሲዳማ ቡና ዘላለም ሽፈራውን አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል
የዘንድሮ የውድድር ጊዜ እንዳሰበው ያልሆነለት ሲዳማ ቡና የቀድሞ አሰልጣኙን መቅጠሩ ታውቋል። በአሰልጣኝ ሥዩም ከበደ እየተመራ የዘንድሮውን…

ፈረሰኞቹ ሁለት ባለሙያዎችን ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአሰልጣኝ አባላቶች ጋር አብረው እንዲሰሩ ሁለት ባለሙያዎችን መቅጠሩ ታውቋል። ለተከታታይ ሁለት ዓመታት የሊጉን ዋንጫ…

ሸገር ደርቢን መቼ ለማድረግ ታስበ ?
በሰባተኛ ሳምንት መካሄድ የነበረበት የሸገር ደርቢ በመያዝነው ወር መጨረሻ ለማድረግ መታሰቡን አውቀናል። የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…

የጣና ሞገዶቹ ተጫዋች ለወራት ከሜዳ ይርቃል
የባህር ዳር ከተማው የመስመር አጥቂ ባጋጠመው የACL ጉዳት ለወራቶች ከሜዳ እንደሚርቅ ታውቋል። ባህር ዳር ከተማዎች ከ…

ፈረሰኞቹ ተጫዋቻቸው ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላልፈዋል
ቅዱስ ጊዮርጊሶች ባሳለፍነው ሳምንት ባደረጉት ጨዋታ የዲሲፒሊን ጥሰት ፈፅሟል ባሉት ተጫዋች ላይ የቅጣት ውሳኔ ጥለውበታል። በስድስተኛ…