ሪፖርት | ሀይቆቹ ከመመራት ተነስተው ሰበታ ከተማን ረተዋል

አራት ግቦች በተስተናገዱበት የምሽቱ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ሰበታ ከተማን ሦስት ለአንድ አሸንፏል። በስድስተኛ የጨዋታ ሳምንት በቅዱስ…

ቅድመ ዳሰሳ | አዳማ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

የሰባተኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን የመጀመሪያ ጨዋታ ዳሰሳ እንዲህ ቀርቧል። እስካሁን አንድ ጨዋታ ብቻ ድል ያደረገው አዳማ…

Continue Reading

ሪፖርት | ነብሮቹ ከድል ጋር የታረቁበትን ውጤት ጦሩ ላይ አግኝተዋል

ሀዲያ ሆሳዕና ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ በሀብታሙ ታደሰ ሁለት ግቦች ታግዞ የዓመቱን የመጀመሪያ ድል መከላከያን በማሸነፍ አስመዝግቧል።…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ የጦና ንቦቹን በመርታት ሁለተኛ ደረጃን ተረክበዋል

ባህር ዳር እና ወላይታ ድቻን ያገናኘው የዕለቱ የመጀመሪያ ጨዋታ አራት ግቦች ተስተናግደውበት የጣና ሞገዶቹን ባለ ድል…

“አስቀድሞ የብሔራዊ ቡድኑን ጨዋታዎች ታሳቢ ባደረገ ሁኔታ የወጣው መርሐ-ግብር ይቀጥላል” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለብሔራዊ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ዝግጅት ቀድሞ ይቋረጣል ወይ? የሚለውን ጥያቄ በተመለከተ የአክሲዮን ማኅበሩ…

ቅድመ ዳሰሳ | ባህር ዳር ከተማ ከ ወላይታ ድቻ

ከሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታዎች መካከል አንዱ የሆነው የባህር ዳር እና ወላይታን ፍልሚያ እንደሚከተለው ቃኝተነዋል። ከሦስት ተከታታይ ያለማሸነፍ…

Continue Reading

የአሠልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 4-0 ሲዳማ ቡና

👉”አንድ የማልዋሸው ነገር መሸነፍ አይደለም አቻ ብንወጣ ሁላችንም የሚሰማን ስሜት ነበር” ሥዩም ከበደ 👉”..ስለዚህ የፈለገውን እርምጃ…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ሲዳማ ቡናን በመረምረም ወደ አሸናፊነት ተመልሰዋል

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን የዕለቱን ሁለተኛ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡና ላይ ከፍተኛ ብልጫ በመውሰድ አራት ለምንም…

የአሠልጣኞች አስተያየት | አዲስ አበባ ከተማ 0-1 ወልቂጤ ከተማ

በወልቂጤ ከተማ አንድ ለምንም አሸናፊነተረ ከተጠናቀቀው የዘጠኝ ሰዓቱ ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ብድን አሠልጣኞች ለሱፐር ስፖርት ተከታዩን…

ሪፖርት | ሠራተኞቹ በጌታነህ ከበደ ብቸኛ ግብ አዲስ አበባን ረተዋል

ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የሰባተኛ ሳምንት የመክፈቻ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ በአምበሉ የግንባር ኳስ አዲስ አበባን አሸንፎ በጊዜያዊነት…