ከፍተኛ ሊግ | ሀላባ ከተማ ስምንት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ

የከፍተኛ ሊጉ ተሳታፊ ሀላባ ከተማ ስምንት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ ወደ ፕሪምየር ሊግ ለማደግ በማለም በከፍተኛ ሊጉ…

ከፍተኛ ሊግ | የካ ክፍለ ከተማ አስራ አራት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የነባሮችን ውል አድሷል

የካ ክፍለከተማዎች ለ2013 የውድድር ዘመን የበርካታ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅሙ የወሳኝ ተጫዋቾችንም ውል አድሰዋል፡፡ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ…

ከፍተኛ ሊግ | ጋሞ ጨንቻ አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የበርካታ ነባሮችን ውል አራዘመ

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ ተወዳዳሪ የሆነው ጋሞ ጨንቻ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም፣ የአራት ነባሮችን ውል…

የከፍተኛ ሊግ ውድድር የሚጀመርበት ቀን ታወቀ

የ2013 የከፍተኛ ሊግ ውድድር በታኅሣሥ ወር ይጀመራል፡፡ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ2013 የውድድር ዘመን በሦስት ምድቦች ተከፍሎ…

ከፍተኛ ሊግ | ጌዲኦ ዲላ የአሰልጣኝ ቅጥር ማስታወቂያ አውጥቷል

የጌዲኦ ዲላ እግር ኳስ ክለብ ለወንድ እግር ኳስ ቡድኑ ማስታወቂያን አወጣ፡፡ በተሰረዘው የ2012 የከፍተኛ ሊግ ውድድር…

ከፍተኛ ሊግ | መከላከያ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ዮሐንስ ሳህሌን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠሩት መከላከያዎች ሦስት ተጫዋቾች አስፈርመዋል፡፡ በከፍተኛ ሊጉ ተወዳዳሪ የሆኑት መከላከያዎች ከወራት አሰልጣኝ…

ሁለት የከፍተኛ ሊግ ክለቦች የአሰልጣኝ ቅጥር ማስታወቂያን አውጥተዋል

አቃቂ ቃሊቲ እና ኢትዮጵያ መድን አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር ማስታወቂያን አውጥተዋል፡፡ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከአሰልጣኝ ፀጋዬ…

ደደቢት የእግድ ውሳኔ ተላለፈበት

በ2010 ለደደቢት ሲጫወት በነበረው ብርሀኑ ቦጋለ ክስ የቀረበባቸው ደደቢቶች በፌዴሬሽኑ የታገዱ ሲሆን በቀድሞው የሴት ቡድኑ ተጫዋቾችም…

ከፍተኛ ሊግ | ቡታጅራ ከተማ የአሰልጣኙን ውል ለማራዘም ተስማማ

አሰልጣኝ አሥራት አባተ በቡታጅራ ከተማ ለመቆየት ዛሬ ተስማማ፡፡ ዘንድሮ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር ላይ ጠንካራ ተፎካካሪ…

የስታዲየሞች ግምገማ ዛሬ ተጠናቀቀ

በተዋቀረ ሦስት ኮሚቴዎች አማካኝነት በየሀገሪቱ በተመረጡ ስታዲየሞች እና መሠረተ ልማቶች ዙሪያ ሲደረግ የነበረው ግምገማ ዛሬ ተጠናቋል፡፡…