“ማሸነፍ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ካልሲቶ ፓሱዋ

👉 “ጨዋታው 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ቢጠናቀቅም እኛ ማሸነፍ ይገባን የነበረ ጨዋታ እንደነበረ አስባለሁ።”…

“ብሔራዊ ቡድኑ እያደገ ነው።” አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ

👉 “በአንድ ጊዜ ሁሉን ነገር አትሠራም…” 👉 “ብሔራዊ ቡድኑ እያደገ ነው…” ከሁለተኛው የወዳጅነት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ…

ትናንሾቹ ሉሲዎች የወዳጅነት ጨዋታ ሊያደርጉ ነው

በአሰልጣኝ ራውዳ ዓሊ የሚመራው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የወዳጅነት ጨዋታ ሊያደርግ እንደሆነ ታውቋል።…

ትናንሾቹ ሉሲዎች የወዳጅነት ጨዋታ ሊያደርጉ ነው

በአሰልጣኝ ራውዳ ዓሊ የሚመራው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የወዳጅነት ጨዋታ ሊያደርግ እንደሆነ ታውቋል።…

ዋልያዎቹ ለሁለተኛው የወዳጅነት ጨዋታ የመጨረሻ ልምምዳቸውን እያከናወኑ ይገኛሉ

ከማላዊ ጋር ነገ ከሚያደርጉት ሁለተኛ የወዳጅነት ጨዋታ አስቀድሞ ዋልያዎቹ የመጨረሻ ልምምዳቸውን ሲሰሩ የተጠናከረ ዘገባ እነሆ! ባሳለፍነው…

አሠልጣኝ ራውዳ ለወሳኙ ጨዋታ ስብስባቸውን ይፋ አድርገዋል

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ራውዳ ዓሊ ለወሳኙ የማጣሪያ ጨዋታ ለ25 ተጫዋቾች ጥሪ…

ዋልያዎቹ ከትናንቱ ድል መልስ ልምምድ ሰርተዋል

በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሀሌ የሚመሩት ዋልያዎቹ ከትናንትናው ጨዋታ በኋላ ያደረጉትን ልምምድ አስመልክቶ የተጠናከረ ዘገባ እነሆ! በኢትዮጵያ እግርኳስ…

“ዕድል አግኝተህ ካልተጠቀምክበት በተጋጣሚ መቀጣትህ የማይቀር ነው እኛም የሆነው ይሄው ነው”

👉 “ጨዋታው እጅግ ፈጣን እና ከፍተኛ መነሳሳት የታየበት ነበር” 👉 “ዳኞች ጨዋታውን የዳኙበት መንገድ ፍትሃዊነት ይጎድለው…

መግለጫ ሳይጨርሱ የወጡት የዋልያዎቹ አለቃ ከዛሬው ድል በኋላ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች

👉” በማሸነፍ ውስጥ ብዙ የምንማረው ነገር አለ 👉 “የሀገራችን ሊግ የምናአካል፤ ደረጃ አይተናል አካል ብቃት የለንም..”…

የግብ ዘቡ ወደ ደቡብ አፍሪካ ሊያቀና ነው

የብሔራዊ ቡድኑ ቁጥር አንድ ተመራጭ ግብጠባቂ ወደ ደቡብ አፍሪካው ክለብ ሊጓዝ እንደሆነ ሶከር ኢትዮጵያ መረጃ አግኝታለች።…