ጦሩ የሦስት ተጫዋቾች ውል ለማራዘም ተስማማ

ስብስባቸውን ማጠናከር የቀጠሉት መቻሎች የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል ሲያራዝሙ ጠዋት ያጋራናቹህ ሦስት ዝውውሮች አመሻሹ ላይ በይፋ ተጠናቀዋል…

አብዱልከሪም ወርቁ በመቻል ይቆያል

ስብስባቸውን ማጠናከር የቀጠሉት መቻሎች የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል አራዝመዋል በአዲሱ አሰልጣኛቸው ውበቱ አባተ የሚመሩት መቻሎች ለመጪው የውድድር…

ቡናማዎቹ ሦስተኛ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል

ከድሬደዋ ከተማ ጋር በግሉ ጥሩ ቆይታ የነበረው የግራ መስመር ተከላካይ ወደ ቡናዎቹ ያመራ ሦስተኛ ተጫዋች ሆኗል።…

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ረዳቶቻቸውን አሳውቀዋል

የመቻል ዋና አሰልጣኝ ሆነው የተሾሙት ውበቱ አባተ ረዳቶቻቸውን አሳውቀዋል። ለ2019 የውድድር ዘመን ጠንካራ ቡደን ለመገንባት እንቅስቃሴ…

መቻል ወደ ዝውውሩ ገብቷል

በአሰልጣኝ መሠረት ማኔ የሚመራው መቻል ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአራት ተጫዋቾቹን ውል ደግሞ አራዝሟል። በ2018 የኢትዮጵያ ሴቶች…

ያሬድ ካሳዬ ለመቻል ፊርማውን አኑሯል

ከሰዓታት በፊት ባደረስናቹህ መረጃ መሰረት የግራ መስመር ተጫዋቾቹ ጦሩን መቀላቀሉ እርግጥ ሆኗል በ2019 የውድድር ዓመት ጠንካራ…

ጦሩ ስብስቡ ማጠናከሩን ቀጥሏል

ላለፉት ሁለት ዓመታት በመቻል ቆይታ ያደረገው አማኑኤል ዮሐንስ በክለቡ ይቀጥላል አስር ዓመት የቆየበትን አሳዳጊ ክለቡ ኢትዮጵያ…

የጦሩ ወሳኝ ተሰላፊ ውሉን ለማራዘም ተስማምቷል

መቻሎች የመስመር ተከላካዩን ውል ለማራዘም ተስማምተዋል አስቀድመው ያሬድ ካሳዬ፣ ረመዳን የሱፍ እና አማኑኤል ተርፉን ለማስፈረም ከስምምነት…

አማኑኤል ተርፉ ዳግም ወደ ሊጉ ተመልሷል

በኢራቅ ቆይታ የነበረው ተከላካይ ዳግም ወደ ሀገር ቤት ለመመለስ ተቃርቧል በቅዱስ ጊዮርጊስ ዘለግ ያሉ ዓመታትን ካሳለፈ…

ረመዳን የሱፍ ወደ ሌላ ክለብ አቅንቷል

ከሁለት ቡድኖች ጋር የሊጉን ዋንጫ ያነሳው ሁለገቡ ተጫዋች አዲስ ክለብ አግኝቷል አሰልጣኝ ውበቱ አባተን በመሾም ጠንካራ…