አዳማ ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

በአሰልጣኝ ፋሲን ተካልኝ የሚመሩት አዳማ ከተማዎች ሴኔጋላዊ ግብ ጠባቂ አስፈረሙ የቀድሞ አሰልጣኛቸው ፋሲል ተካልኝ ዋና አሰልጣኝ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ያለ ዋና አሰልጣኙ እየተዘጋጀ ነው

በሀዋሳ ከተማ ዝግጅቱን እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ያለፉትን አምስት ቀናት ያለ ያለ ዋና አሰልጣኙ ልምምድ…

የሀዲያ ሆሳዕናው አዲስ ፈራሚ ከብሔራዊ ቡድን ተቀንሷል

ከዋልያዎቹ ስብስብ የተቀነሰው ሰባተኛው ተጫዋች ታውቋል። አስቀድመን ባደረስናችሁ መረጃ መሠረት ስድስት ተጫዋቾች ከብሔራዊ ቡድኑ ካምፕ መውጣታቸውን…

ከዋልያዎች ስብስብ አንድ ተጫዋች ተቀንሷል

የስብስቡን ቁጥር እየቀነሰ የሚገኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሁን ደግሞ አንድ ተጫዋች መቀነሱን ሰምተናል ያለፉትን አራት ሳምንታት…

ከዋልያዎቹ የቡድን አባላት ሁለት ተጫዋቾች ተቀንሰዋል

ትናንት ሦስት ተጫዋቾች የቀነሰው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዛሬም ሌላኛውን የሊጉ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ጨምሮ ተጨማሪ ተጫዋቾችን…

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ በፌዴሬሽኑ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ምን አሉ?

“የግብ ጠባቂዎች ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ ነው ፤ ከ18 ክለብ 16ቱ የውጪ ሀገር ግብጠባቂ ነው ሚጠቀሙት።” “በትውልደ…

ኢትዮጵያውያን ዳኞች ወሳኙን ጨዋታ ይመራሉ

አራት የኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል ዳኞች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታን ይመራሉ በኬንያ ፣ ዩጋንዳ እና ታንዛኒያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው…

የዋልያዎቹን ስብስብ አንድ ተጫዋች አልተቀላቀለም

ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ስብስብ ውስጥ አንድ ተጫዋች ቡድኑን አለመቀላቀሉ አውቀናል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ…

ወጣቱ ተከላካይ ወደ ወልዋሎ አመራ

ባለፉት ዓመታት በመቐለ 70 እንደርታ ቆይታ የነበረው ተከላካይ ወደ ወልዋሎ አቅንቷል። በካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ ዙር…

ሌላም ተጫዋች ከዋልያዎቹ ስብስብ ተቀንሷል

ከዋልያዎቹ ስብስብ ተጫዋቾች መቀነሳቸውን ቀጥለው የመቻሉ ተከላካይም ከስብስቡ ውጭ ሆኗል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዚህ ወር ከሱዳን…