ዋልያዎቹ ከትናንቱ ድል መልስ ልምምድ ሰርተዋል

በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሀሌ የሚመሩት ዋልያዎቹ ከትናንትናው ጨዋታ በኋላ ያደረጉትን ልምምድ አስመልክቶ የተጠናከረ ዘገባ እነሆ! በኢትዮጵያ እግርኳስ…

“ዕድል አግኝተህ ካልተጠቀምክበት በተጋጣሚ መቀጣትህ የማይቀር ነው እኛም የሆነው ይሄው ነው”

👉 “ጨዋታው እጅግ ፈጣን እና ከፍተኛ መነሳሳት የታየበት ነበር” 👉 “ዳኞች ጨዋታውን የዳኙበት መንገድ ፍትሃዊነት ይጎድለው…

መግለጫ ሳይጨርሱ የወጡት የዋልያዎቹ አለቃ ከዛሬው ድል በኋላ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች

👉” በማሸነፍ ውስጥ ብዙ የምንማረው ነገር አለ 👉 “የሀገራችን ሊግ የምናአካል፤ ደረጃ አይተናል አካል ብቃት የለንም..”…

የግብ ዘቡ ወደ ደቡብ አፍሪካ ሊያቀና ነው

የብሔራዊ ቡድኑ ቁጥር አንድ ተመራጭ ግብጠባቂ ወደ ደቡብ አፍሪካው ክለብ ሊጓዝ እንደሆነ ሶከር ኢትዮጵያ መረጃ አግኝታለች።…

“ተጫዋቾቹ በፍጥነት ራሳቸውን ከአየሩ ሁኔታ ጋር እንዲያላምዱና ወደ ጨዋታው መንፈስ እንዲገቡ የተቻለንን እንሞክራለን።”

👉 “ከማላዊ ስንነሳ ቅዝቃዜ ነበር አሁን እዚህ ስንመጣ ደግሞ የአየሩ ሁኔታ በጣም ሞቃት ነው።” 👉 “የኢትዮጵያ…

“ከአስራ ሰባት ዓመት በታች የተጫወቱ ልጆች አሉ ፤ ፌዴሬሽኑ ረጅም ጊዜ ከሰጠን ..”

👉” ቁጥሩን ያላበዛንበት ዕድል ለመስጠት ነው..” 👉’ ሳንጠራቸው የቀሩ ካሉ የቀረ አራት ጨዋታ አለ እዛ ላይ……

የዋልያዎቹን የመጨረሻ ልምምድ በተመለከተ የተዘጋጀ ወቅታዊ መረጃ

ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎች ከማላዊ ጋር አቻው ጋር የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ ልምምዱን አስመልክቶ ተከታዩን ጥንክር…

ዋልያዎቹ ወደ አሜሪካ ተጉዘው የሚያደርጉት ጨዋታ ተሰርዟል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሐምሌ 4 ወደ አሜሪካ ተጉዞ የሚያደርገው የወዳጅነት ጨዋታ እንደማይካሄድ ይፋ ሆኗል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

ተስተካካዩ ጨዋታ የሚካሄድበት ሜዳ ታውቋል

የወላይታ ድቻ እና የነገሌ አርሲ የ34ኛ ሳምንት ብቸኛ ተስተካካካይ ጨዋታ የሚካሄድበት ሜዳ ታውቋል። በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

የዋልያዎቹ የሦስተኛ ቀን የልምምድ ወቅታዊ መረጃዎች

ለ15 ደቂቃዎች ለሚዲያ ክፍት የነበረው የዋልያዎቹ የሦስተኛ ቀን ልምምድን በተመለከተ ወቅታዊ መረጃ እናድርሳቹሁ። በሳምንቱ መጨረሻ ቅዳሜ…