ዮሴፍ ታረቀኝ ወደ ሸገር ከተማ ለማምራት ተስማማ

ሸገር ከተማዎች የፊት መስመራቸውን ማጠናከር ተያይዘውታል ቀደም ብለው ቢንያም ፍቅሩን ወደ ቡድናቸው በመቀላቀል ከአንተነህ ተፈራ ጋር…

ወላይታ ድቻ ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማማ

የጦና ንቦቹ ሁለት የውጭ ዜጎች ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። በ16 ነጥብ 19ኛ ደረጃ ተቀምጠው የመጀመሪያው ዙር ያጠናቀቁት…

ሳሙኤል ሳሊሶ አዲስ ክለብ አግኝቷል

በሲዳማ ቡና ቆይታ የነበረው የመስመር ተጫዋች ከቡድኑ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ወደ ሌላ ክለብ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል…

ባህር ዳር ከተማ ሁለተኛ ተጫዋች አስፈርሟል

ከደቂቃዎች በፊት አንተነህ ተፈራን የግሉ ያደረገው ባህር ዳር የቀድሞ ተጫዋቹን ዳግም መልሷል በአሠልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመራው…

አንተነህ ተፈራ አዲስ ክለብ አግኝቷል

አንተነህ ተፈራ ሸገር ከተማን ለቆ ወደ ሌላ የሊጉ ክለብ ለማምራት ተስማማ ላለፉት ስድስት ወራት በአዲስ አዳጊው…

ኢትዮጵያ ቡና ከግብ ጠባቂው ጋር ተለያየ

በውድድር ዓመቱ መጀመሪያ ቡናማዎቹን የተቀላቀለው ተጫዋች ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። በ23 ነጥቦች በ13ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው…

ቢኒያም ፍቅሩ ወደ ሸገር ከተማ ለማቅናት ከስምምነት ደርሷል

ሸገር ከተማዎች የፊት መስመት ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማሙ። ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቆይታ በኋላ ከቀናት በፊት…

ዐፄዎቹ አጥቂ ለማፈረም ተስማሙ

ታምራት ኢያሱ ወደ ፋሲል ከነማ ለማምራት ከስምምነት ደርሶ ዛሬ ስብስቡን ተቀላቀለ የመጀመሪያውን ዙር በ33 ነጥቦች 4ኛ…

አሰልጣኝ ካሳየ አራጌ ወደ ትውልድ ሀገሩ ሊመጣ ነው

የቀድሞው የኢትዮጵያ ቡና አሰልጣኝ ካሳየ አራጌ ወደ ኢትዮጵያ ሊመጣ ነው። የቀድሞ የኢትዮጵያ ቡና እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

ኢትዮጵያ መድን ከአማካዩ ጋር ተለያየ

የዓምናው የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን ከአማካዩ ጋር መለያየቱ ታውቋል። ከባለፈው ዓመት ከነበረው ጠንካራ ስብስባቸው በርከት ያሉ…