ኦኪኪ አፎላቢ በድጋሚ ጅማ አባ ጅፋርን ተቀላቀለ

የ2010 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከፍተኛ ግብ አግቢ በመሆን ያጠናቀቀው ናይጄሪያዊው አጥቂ ኦኪኪ አፎላቢ ወደ ቀድሞ ክለቡ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

ባሳለፍነው ሳምንት ከሁለት የውጪ ተጫዋቾቹ ጋር በስምሰምነት የተለያየው ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋናዊው አጥቂ ሪቻርድ አርተርን ማስፈረሙን አስታውቋል።…

ኢትዮጵያ ቡና አንድ ተጫዋች ሊያሰናብት ነው

ኢትዮጵያ ቡና የውጭ ሀገር ዜግነት ካላቸው ተጫዋቾቹ መካከል አንዱን የውል ዘመኑ ሳይጠናቀቅ ሊያሰናብት መሆኑ ታውቋል። ኢትዮጵያ…

ኬንያዊው አማካይ ሃምፍሬ ሚዬኖ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ?

በኬንያው ሻምፒዮን ጎር ማሂያ የሚጫወተው አማካይ ሃምፍሬ ሚዬኖ ስም ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ተያይዞ እየተነሳ ይገኛል። ከኬንያ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ለሦስት የውጭ ተጫዋቾቹ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጠ

በክረምቱ የዝግጅት ወቅት በተሰናባቹ አሰልጣኝ ማኑኤል ቫስ ፒንቶ የሙከራ እድል ተሰጥቷቸው በክለቡ ከፈረሙት አምስት የውጭ ተጫዋቾች…

ሳሙኤል ሳኑሚ ወደ ኢትዮጵያ በድጋሚ ለምን መጣ ?  

በክረምቱ የዝውውር መስኮት ኢትዮጵያ ቡናን ለቆ በጃፓን 4ኛ ዲቪዝዮን ለሚወዳደረው ቴጌቫያሮ ሚያዛኪ ፊርማውን ያኖረው ናይጄሪያዊው አጥቂ…

ቢሾፍቶ አውቶሞቲቭ ክለቡን እንደማያፈርስ ተረጋገጠ

በአምሀ ተስፋዬ እና ዳንኤል መስፍን በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ዘንድሮ ለመጀመርያ ጊዜ ተሳታፊ የሆነው ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ የመፍረስ…

የውጪ ተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ተከፍቷል

የኢትዮጵያ ክለቦች የውጪ ተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ከቅዳሜ ጀምሮ ለቀጣዮቹ 30 ቀናት ክፍት ሆኗል። ፊፋ ለአባል ሀገራቱ…

አዳማ ከተማ ከግብ ጠባቂው ጋር ሊለያይ ነው

በስብስቡ ውስጥ አራት ግብ ጠባቂዎችን የያዘው አዳማ ከተማ ያለፉትን ስድስት ዓመታት ከታዳጊ ቡድኑ ጀምሮ በግብ ጠባቂነት…

ከፍተኛ ሊግ | ጅማ አባ ቡና ከግማሽ በላይ ስብስቡን በአዲስ ተክቷል

ጅማ አባቡና የሁለት የነባር ተጫዋቾችን ውል ሲያድስ አስራ ስድስት የአዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል፡፡ በ2010 ከፍተኛ…