ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | የ25ኛ ሳምንት ምርጥ 11

በ25ኛው ሳምንት በተካሄዱት ስድስት ጨዋታዎች ላይ በመመርኮዝ ተከታዮቹን ምርጥ አስራ አንድ መርጠናል። አሰላለፍ: 3-5-2 ግብ ጠባቂ…

የፕሪምየር ሊግ ክለቦች መውጣት እና መውረድን በተመለከተ ከፌዴሬሽኑ የተሰጠ መግለጫ

በትግራይ ክልል ክለቦች አለመሳተፍ ምክንያት በ13 ክለቦች የተካሄደው የዘንድሮ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በቀጣዩ ዓመት በ16…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፬) – ሌሎች ጉዳዮች

በ25ኛው የጨዋታ ሳምንት የታዘብናቸው ሌሎች ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች የመጨረሻው ፅሁፋችን አካል ናቸው። 👉 የደጋፊዎች መመለስ በ25ኛው…

አምሳሉ ጥላሁን ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ

የሊግ ካምፓኒው ዲሲፕሊን ኮሚቴ በፋሲል ከነማው የግራ መስመር ተከላካይ አምሳሉ ጥላሁን ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል። ባሳለፍነው…

“እኔ ሁሌም ሥራ ላይ ነኝ” ኦኪኪ አፎላቢ

የሲዳማ ቡናን ደካማ የውድድር ዓመት ጉዞ መቀልበስ ከቻሉ ዋና ተጫዋቾች መካከል አንዱ ከሆነው ኦኪኪ አፎላቢ ጋር…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፫) – አሰልጣኞች ትኩረት

በ25ኛ የጨዋታ ሳምንት ትኩረታችንን የሳቡ አሰልጣኝ ነክ ጉዳዮች እና ዓበይት አስተያየቶች የሦስተኛው ትኩረታችን ክፍል ናቸው። 👉…

“ይህ ጅምር ነው፤ በቀጣይ ብዙ ዕቅዶች ናቸው ያሉን” – የተጫዋቾች ማኅበር ዋና ፀሐፊ ኤፍሬም ወንድወሰን

የኢትዮጵያ ፕሮፌሽናል እግርኳስ ተጫዋቾች ማኅበር አቡበከር ናስርን የዓመቱ ኮከብ ተጫዋች አድርጎ መምረጡን ተከትሎ  ስለ ምርጫው አካሄድ…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፪) – ተጫዋች ትኩረት

ሊጠናቀቅ አንድ የጨዋታ ሳምንት በቀረው የ2013 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 25ኛ የጨዋታ ሳምንት የተጫዋች ትኩረታችንን እነሆ…

በትግራይ ክልል መቀመጫቸውን ያደረጉ ሦስቱ ክለቦች የጋራ ውይይት ሊያደርጉ ነው

ዘንድሮ በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ላይ ሳይሳተፉ የቀሩት በትግራይ ክልል የሚገኙት ሦስቱ ክለቦች በአመራሮቻቸው በኩል ስብሰባ ሊቀመጡ…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፩) – ክለብ ትኩረት

የ2013 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወደ መጠናቀቁ ቃርቧል። ከመጨረሻው ሳምንት አስቀድሞ በተካሄደው የ25ኛ የጨዋታ ሳምንት የተመለከትናቸውን…