አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል

አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ ዩናይትድ ስቴትስ በማምራት ከዲሲ ዩናይትድ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ ዩናይትድ ስቴትስ በማምራት ሐምሌ 26/2017 ከዲሲ ዩናይትድ ጋር  ለሚያደርገው ጨዋታ አሰልጣኝ መሳይተ ተፈሪ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል።

በዚህም ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ተጫዋቾች ማለትም ፦

ግብ ጠባቂዎች

አቡበከር ኑራ – ኢትዮጵያ መድን
ቢኒያም ገነቱ – ወላይታ ድቻ
ፍሬው ጌታሁን – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ተከላካዮች

ያሬድ ባየህ – ሲዳማ ቡና
ራምኬል ጀምስ – ኢትዮጵያ ቡና
አስቻለው ታመነ – መቻል
ምኞት ደበበ – ፋሲል ከነማ
አሥራት ቱንጆ – ድሬዳዋ ከተማ
አህመድ ረሺድ – ድሬዳዋ ከተማ
ያሬድ ካሳየ – ኢትዮጵያ መድን
ረመዳን የሱፍ – ኢትዮጵያ መድን

አማካዮች

ሀብታሙ ተከስተ – ፋሲል ከነማ
ሀይደር ሸረፋ – ኢትዮጵያ መድን
በረከት ወልዴ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
ሱራፌል ዳኛቸው – ሎውዶን ዩናይትድ
አብዱልከሪም ወርቁ – መቻል
ቢኒያም በላይ – ሀዋሳ ከተማ
ወገኔ ገዛኸኝ – ኢትዮጵያ መድን

አጥቂዎች

ቸርነት ጉግሳ – ባህር ዳር ከተማ
መሐመድ አበራ – ኢትዮጵያ መድን
በረከት ደስታ – መቻል
ቢኒያም ዐይተን – አዳማ ከተማ
አህመድ ሁሴን – አርባምንጭ ከተማ

ከነገ (ማክሰኞ ሐምሌ 15) ጀምሮ በጁፒተር ሆቴል ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በመሰባሰብ ዝግጅት እንዲጀምሩ ጥሪ ተላልፏል።