አርብ ሰኔ 3 ቀን 2008
ኤሌክትሪክ 0-5 ሲዳማ ቡና
38′ በረከት አዲሱ 54′ ፍፁም ተፈሪ 73′ ዘነበ ከበደ 77′ 90+2′ አዲስ ግደይ
(09፡00 አአ ስታድየም)
ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀዋሳ ከተማ
(11፡30 አአ ስታድየም)
ሀሙስ ሰኔ 2 ቀን 2008
FT ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 አርባምንጭ ከተማ
77′ ደጉ ደበበ | 36′ ተሾመ ታደሰ
(09፡00 አአ ስታድየም)
FT አዳማ ከተማ 1-0 ድሬዳዋ ከተማ
55′ ሚካኤል ጆርጅ
(09፡00 አዳማ)
FT ደደቢት 4-1 ዳሽን ቢራ
29’66’ 90+4′ ዳዊት ፍቃዱ 78′ ሳሚ ሳኑሚ | 9′ የተሻ ግዛው
(11፡30 አአ ስታድየም)
ረቡዕ ሰኔ 1 ቀን 2008
FT ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0-0 ወላይታ ድቻ
(09፡00 አአ ስታድየም)
FT መከላከያ 2-1 ሀዲያ ሆሳዕና
33′ በሃይሉ ግርማ 79′ ቴዎድሮስ በቀለ | 61′ ሀይደር ሸረፋ
(11፡30 አአ ስታድየም)
ካስፈለገዎ | ቀሪዎቹ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ፕሮግራም