የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ 2ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ፕሮግራም

ባለፈው ሳምንት የተጀመረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ማክሰኞ በሚደረጉ የ2ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ይቀጥላል፡፡  እኛም ውድድሩን ለመከታተል እንዲያመቻችሁ በዞን ከፋፍለን እንዲህ አቅርበንላችኋል፡፡

 

ምስራቅ ዞን

እሁድ 06/06/08

09፡00 – ካሊ ጅግጅጋ ከ አሊ ሐብቴ ጋራዥ (ጅግጅጋ)

09፡00 – መተሃራ ስኳር ከ ወንጂ ስኳር (መተሃራ)

09፡00 – ሞጆ ከተማ ከ ሶማሌ ፖሊስ (ሞጆ)

09፡00 – ቢሾፍቱ ከተማ ከ ሐረር ሲቲ (ቢሾፍቱ)

 

ሰሜን ዞን ‹‹ምድብ ለ››

እሁድ 06/06/08

09፡00 – ሶሎዳ አድዋ ከ ትግራይ ውሃ ስራ (አድዋ)

09፡00 – ደሴ ከተማ ከ ላስታ ላሊበላ

09፡00 – ሽሬ እንዳስላሴ ከ ዋልታ ፖሊስ (ሽሬ)

 

ማዕከላዊ ዞን ‹‹ምድብ ለ››

ቅዳሜ 05/06/08

09፡00 – ቦሌ ገርጂ ዩኒየን ከ አዲስ ከተማ (አበበ ቢቂላ)

እሁድ 06/06/08

09፡00 – ሆለታ ከተማ ከ ወልቂጤ ከተማ (ሆለታ)

09፡00 – ጨፌ ዶንሳ ከ አራዳ (ጨፌ ዶንሳ)

09፡00 – አምቦ ከተማ ከ ወሊሶ ከተማ (አምቦ)

 

ደቡብ ዞን ‹‹ምድብ ለ››

እሁድ 06/06/08

09፡00 – ጎፉ ባሪንቼ ከ ኮንሶ ኒውዮርክ (ጎፉ)

09፡00 – ቡሌ ሆራ ከ ወላይታ ሶዶ (ቡሌ ሆራ)

09፡00 – ሃምበሪቾ ከ ጋርዱላ (ሀምበሪቾ)

09፡00 – ሮቤ ከተማ ከ ዲላ ከተማ (ሮቤ)

 

ሰሜን ዞን ‹‹ምድብ ሀ››

ቅዳሜ 05/06/08

09፡00 – አማራ ፖሊስ ከ ዳባት ከተማ (ባህርዳር)

እሁድ 06/06/08

09፡00 – ዳሞት ከተማ ከ ደብረማርቆስ ከተማ (ፍኖተ ሰላም)

09፡00 – ደባርቅ ከተማ ከ አምባ ጊዮርጊስ (ደባርቅ)

 

ማዕከላዊ ዞን ‹‹ምድብ ሀ››

እሁድ 06/06/08

04፡00 – ለገጣፎ ከ ንፋስ ስልክ (ለገጣፎ)

09፡00 – ቱሉ ቦሎ ከ ዱከም ከተማ (ቱሉ ቦሎ)

ሰኞ 07/06/08

09፡00 – ልደታ ከ ቡታጅራ ከተማ (አበበ ቢቂላ)

ማክሰኞ 08/06/08

09፡00 – የካ ከ መቂ ከተማ (አበበ ቢቂላ)

 

-በደቡብ ዞን ምድብ ሀ የሚደረጉ ጨዋታዎች ለሌላ ጊዜ ተላልፈዋል፡፡ ይ ዞን ባለፈው ሳምንትም ጨዋታ አላደረገም፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *