አርባምንጭ ከተማ ፌዴሬሽኑ የወሰነው ውሳኔ ተገቢ አይደለም በማለት ተቃውሞውን ገለፀ

የዘንድሮ ውድድር በኮሮና ምክንያት እንዲሰረዝ ፌዴሬሽኑ ውሳኔ ያሳለፈበት መንገድ ተገቢ አይደለም በማለት አርባምንጭ ከተማ ተቃውሞውን አሰምቷል።…

“ኢትዮጵያ ቡና ገቢ የሚያገኝባቸው ምንጮች እየደረቁበት ይገኛል” አቶ ገዛኸኝ ወልዴ (ሥራ አስኪያጅ )

ኢትዮጵያ ቡና የተመሰረተበትን አርባ አራተኛ ዓመት በዐሉን እያከበረ ባለበት ወቅት በክለብ ወቅታዊ ሁኔታ ዙርያ የክለቡ ሥራ…

ኢትዮጵያ ቡና ከተጫዋቾቹ ጋር ውይይት ሊያደርግ ነው

በኮሮና ወረርሺኝ ምክንያት የሊጉ ውድድር መቋረጡን ተከትሎ ኢትዮጵያ ቡና በአሁኑ ወቅት የሚገኝበት ሁኔታ እና የተጫዋቾች የደሞዝ…

የፕሪምየር ሊጉ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ስለ ሊጉ መሠረዝ ይናገራል

የ2012 ውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሙሉ ለሙሉ ከመሠረዙ አስቀድሞ የከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነቱን የፋሲል ከነማው አጥቂ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የፌዴሬሽኑን ውሳኔ አክብሮ ለተጫዋቾች እና ሠራተኞቹ የደሞዝ ክፍያ እንደሚፈፅም አስታወቀ

በኮሮና ወረርሺኝ ምክንያት ውድድሮች መሠረዛቸውን ተከትሎ ክለቦች የተጫዋቾቻቸውን ውል አክብረው ተገቢውን ደሞዝ እንዲፈፅሙ የሊግ ኩባንያው ማሳወቁ…

የተሰረዘው የዘንድሮው ውድድር የዲሲፕሊን ውሳኔዎችን ያካትታል?

የ2012 የፕሪምየር ሊግን ሙሉ በሙሉ የሰረዘው የሊግ ኩባንያ በውድድር ዓመቱ የተወሰኑና በቀጣይ ውሳኔያቸው ተግባራዊ ሊሆኑ የነበሩ…

የተጫዋቾች ችግር ገፍቶ እየወጣ ነው

ለወራት ደሞዝ ሳይከፈላቸው የቀሩ ተጫዋቾች በፌዴሬሽኑ መፍትሔ በማጣት ጉዳያቸውን ወደ ሠራተኛ እና ማኀበራዊ ጉዳይ በመያዝ መሔድ…

ተስፈኛው ወጣት ዊልያም ሰለሞን

በከፍተኛ ሊግ እየተሳተፈ ለሚገኘው መከላከያ ከተስፋ ቡድን ወደ ዋናው ቡድን ባደገበት ዓመት እጅግ አስገራሚ እንቅስቃሴ እያደረገ…

“የ2013 ውድድር ስጋት ላይ ነው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

የ2012 የፕሪምየር ሊግ ውድድሮችን ሙሉ በሙሉ የሠረዘው የሊግ ኩባንያ የ2013 ውድድሮችን ለማድረግ ስጋት ላይ እንዳለበት እየተናገረ…

የኢትዮጵያ ቡና የራሱን የልምምድ ሜዳ ዝግጁ አደረገ

በተለያዩ ቦታዎች ከፍተኛ ወጪ በማውጣት ልምምድ ይሰራ የነበረው ኢትዮጵያ ቡና የራሱ የልምምድ ሜዳ አዘጋጅቶ ማጠናቀቁ ታውቋል።…