ድራማዊ አጨራረስ በነበረው እና በፈረሰኞቹ የበላይነት ከተጠናቀቀው የምሽቱ ጨዋታ በኋላ የሁለቱ አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ በተለይ ለሶከር…
ሶከር ኢትዮጵያ
የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 1-0 ወልዋሎ ዓ/ዩ
ተቀይሮ የገባው አዎት ኪዳኔ ያስቆጠራት ግብ ከወሰነችው ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር…
መረጃዎች | 49ኛ የጨዋታ ቀን
የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ጨምሮ በገና ዋዜማ የሚካሄዱ የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሀ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ኢትዮጵያ…
የአሰልጣኞች አስተያየተ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0-0 መቐለ 70 እንደርታ
ያለግብ ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ ተከታዩን ብለዋል። አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ “በጨዋታው ግብ…
ሪፖርት | የምሽቱ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
በሙከራዎች ያልታጀበው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና መቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ 0ለ0 ተጠናቋል። በፌድራል ዋና ዳኛ ሔኖክ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ ዓ/ዩ 0-3 አዳማ ከተማ
አዳማ ከተማ ወደ ሜዳው በተመለሰበት የሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታ ወልዋሎን 3ለ0 ከረታ በኋላ ሁለቱ አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ…
ሪፖርት | አዳማ ከተማ የከተማውን ቆይታ በድል ከፍቷል
በዕለቱ ቀዳሚው መርሃግብር አዳማ ከተማ በሊጉ ግርጌ የሚገኘውን ወልዋል ዓዲግራት ዩኒቨርስቲን መርታት የከተማውን ቆይታ በድል ከፍቷል።…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
የምሽቱ ጨዋታ በፈረሰኞቹ የበላይነት ከተቋጨ በኋላ ሁለቱ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ ነበራቸው። አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 1-1 ድሬዳዋ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ በአህመድ ረሺድ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከባህር ዳር ከተማ ጋር ነጥብ ከተጋሩበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ…
መረጃዎች | 47ኛ የጨዋታ ቀን
የ12ኛው ሳምንት ጨዋታዎች ነገም ይቀጥላሉ ፤ በዕለቱ የሚካሄዱትን መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ባህርዳር ከተማ ከ…

