ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በቅርቡ የአሰልጣኝ መሠረት ማኔን ውል ያደሰው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በዛሬው ዕለት ወደ ዝውውር ገብቶ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን…

የሀድያ ሆሳዕና ሥራ አስኪያጅ ከኃላፊነት ተነስተዋል

ሀድያ ሆሳዕናን ረዘም ላለ ጊዜ በሥራ አስኪያጅነት የመሩት አቶ መላኩ ማዶሮ ያስገቡት መልቀቂያ ተቀባይነት በማግኘቱ ከኃላፊነታቸው…

ወጣቱ የግብ ዘብ ባህር ዳር ከተማን ለመቀላቀል ተቃርቧል

ከጅማ አባጅፋር ጋር ዓመቱን ያሳለፈው ወጣቱ ግብ ጠባቂ የጣና ሞገዶቹን ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል። አሠልጣኝ አብርሃም መብራቱን…

ሀዋሳ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ውል አድሷል

ትናንት ወደ ዝውውር የገባው ሀዋሳ ከተማ በዛሬው ዕለት የሁለት ነባር ተጫዋቾችን ውላቸው ተራዝሟል፡፡ ሀዋሳ ከተማ በአሰልጣኝ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መከላከያ ሦስት ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈረመ

ለ2014 የውድድር ዘመን ራሱን እያጠናከረ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተሳታፊው መከላከያ ሦስት አዳዲስ…

ይታገሱ እንዳለ ለቀድሞ ክለቡ ረዳት አሰልጣኝነት ተስማማ

በአዳማ ከተማ ለረዥም ዓመታት የተጫወተው ይታገሱ እንዳለ ክለቡን በረዳት አሰልጣኝነት ለማገልገል ከስምምነት ደርሷል፡፡ በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን…

ሀዋሳ ከተማ የሦስት ወጣት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል

በዛሬው ዕለት ወደ ዝውውሩ የገባው ሀዋሳ ከተማ የሦስት ወጣት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል። ግብ ጠባቂው ምንተስኖት ጊምቦ…

ሀዋሳ ከተማ ተከላካይ አስፈርሟል

በቅርቡ አሠልጣኝ ዘርዓይ ሙሉን የተቀጠረው ሀዋሳ ከተማ ተከላካይ መስመር ተጫዋች አስፈርሟል። አሠልጣኝ ዘርዓይ ሙሉን በሁለት ዓመት…

ወላይታ ድቻ መንቃት ጀምሯል

በበርካታ ደጋፊዎች በዚህ ሁለት ቀናት ተቃውሞን ያስተናገደው ወላይታ ድቻ የሦስት ነባር ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ቅድመ ስምምነት…

መከላከያ ከከፍተኛ ሊጉ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ የሚመሩት መከላከያዎች በትናንትናው ዕለት የአራት ነባር ተጫዋቾችን ውል ያደሱ ሲሆን አሁን ደግሞ ሦስት…