መረጃዎች| 110ኛ የጨዋታ ቀን

በነገው ዕለት በሚካሄዱ ሁለት የ29ኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አቅርበናል። ለገጣፎ…

መቐለ 70 እንደርታ ወደ ልምምድ ተመልሷል

የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቻምፒዮኖቹ መቐለ 70 እንደርታዎች ልምምድ ጀምረዋል። ምዓም አናብስት በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የነበራቸው…

የሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ነገ ይጀመራል

የሦስተኛ ዓመት ውድድሩን ዘንድሮ የሚያደርገው የሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በነገው ዕለት ከመጀመሩ አስቀድሞ የዕጣ ማውጣት መርሐ-ግብር…

የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ነገ ይጀመራል

ወደ 2016 የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ውድድር የሚያድጉ አራት ክለቦችን ለመለየት የሚደረገው የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ነገ ከመጀመሩ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ወሳኝ ድል በማግኘት ከወራጅ ቀጠናው ወተዋል

አርባምንጭ ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን በማሸነፍ በርካታ ሳምንታት ከነበረበት የወራጅ ቀጠና ወጥቷል። በ27ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታ ከሲዳማ…

መረጃዎች | የጨዋታ ቀን 104

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 28ኛ ሳምንት የመጀመርያ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። አርባምንጭ ከተማ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ለገጣፎ ለገዳዲ

\”ከዚም በላይ ግቦች ማስቆጠር ነበረብን\” ዘሪሁን ሸንገታ \”ውጤቱ ይገባቸዋል\” ዘማርያም ወልደግዮርጊስ ዘርይሁን ሸንገታ – ቅዱስ ጊዮርጊስ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ መሪነታቸውን በስምንት ነጥቦች አስፍተዋል

የተቀዛቀዘ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ በተበራከተበት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለገጣፎ ለገዳዲን 2ለ1 በመርታት የሊጉን መሪነት አጠናክሯል። ቅዱስ…

መረጃዎች | 100ኛ የጨዋታ ቀን

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት በመጀመሪያ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተናል። ሲዳማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| አዳማ ከተማ 0-1 ለገጣፎ ለገዳዲ

\”የሆነ ሰዓት ላይ ልናሸንፋቸው እንደምንችል ገምተን ነበር\” ዘማርያም ወልደግዮርጊስ \”በዚህ ዓመት እንደዚህ የወረድንበት ጨዋታ የለም\” ይታገሱ…