የመቐለ እና ወልዋሎ ጨዋታ የቀን ለውጥ ሊደረግበት ይችላል

ቀጣይ እሁድ በትግራይ ስታዲየም እንዲደረግ መርሐ-ግብር የተያዘለት የመቐለ 70 እንደርታ እና ወልዋሎ ጨዋታ በአንድ ቀን ተራዝሞ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ 0-0 ጅማ አባ ጅፋር

የሊጉ መሪ ወልዋሎ በሜዳው ከጅማ አባጅፋር ጋር ባዶ ለባዶ አቻ መለያየቱ ይታወሳል። የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞችም ከጨዋታው…

ሪፖርት | ወልዋሎ እና ጅማ አባጅፋር ያለ ጎል ነጥብ ተጋርተዋል

የሊጉ መሪ ወልዋሎ እና ጅማ አባጅፋርን ያገናኘው የአራተኛ ሳምንት ጨዋታ ትግራይ ስታዲየም ላይ ተከናውኖ ያለ ጎል…

ወልዋሎ ዓ/ዩ ከ ጅማ አባ ጅፋር – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ቅዳሜ ታኅሳስ 11 ቀን 2012 FT’ ወልዋሎ 0-0 ጅማ አባ ጅፋር – – ቅያሪዎች 46′  ሚካኤል   ስምዖን 63′  ኤርሚያስ   ሱራፌል …

Continue Reading

ቅድመ ዳሰሳ | ወልዋሎ ዓ/ዩ ከ ጅማ አባ ጅፋር

የሊጉ መሪ ወልዋሎ በሜዳው ጅማ አባጅፋርን የሚያስተናግድበት ጨዋታን እንደሚከተለው ዳሰነዋል። በሁለት የተለያየ ጉዞ ላይ የሚገኙ ቡድኖችን…

Continue Reading

” ከግብ ጠባቂው በስተቀር ተጫዋች ስንመለምል ለአንድ ሚና ብለን አናመጣም” አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ

በአዲሱ የውድድር ዓመት በፕሪምየር ሊጉ ትኩረት ከሳቡ ጉዳዮች አንዱ የአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ የተጫዋቾች አጠቃቀም ነው። ከቅድመ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ስሑል ሽረ ከ ወልዋሎ

ወልዋሎዎች በጁንያስ ናንጂቦ እና ገናናው ረጋሳ ግቦች ስሑል ሽረን ካሸነፉ በኃላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች የሚከተለውን ሃሳብ…

ሪፖርት| ወልዋሎዎች በአስደናቂ አጀማመራቸው ቀጥለዋል

ቢጫ ለባሾቹ ስሑል ሽረን 3-0 በማሸነፍ ነጥባቸው ወደ ዘጠኝ ከፍ አድርገዋል። በጨዋታው ወልዋሎዎች ከባለፈው ሳምንት አሰላለፋቸው…

ስሑል ሽረ ከ ወልዋሎ ዓ/ዩ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ቅዳሜ ታኅሳስ 4 ቀን 2012 FT ስሑል ሽረ 0-3 ወልዋሎ – 13′ ገናናው ረጋሳ 33′ ጁኒያስ…

Continue Reading

ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | ስሑል ሽረ ከ ወልዋሎ

የሊጉ መሪ ወልዋሎ እና ስሑል ሽረን የሚያገናኘው ጨዋታን እንደሚከተለው ዳሰነዋል። የመጀመርያው ሳምንት ኢትዮጵያ ቡናን አሸንፈው በሁለተኛው…

Continue Reading