ወልዋሎ ዩጋንዳዊውን አጥቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

በቼክ ሪፓብሊክ ቆይታ የነበረው አጥቂ ወደ ቢጫዎች ለማምራት ከጫፍ ደርሷል። ቀደም ብለው የመስመር ተከላካዩ ሳሙኤል ዮሐንስ…

ወልዋሎ አማካዩን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

በትናንትናው ዕለት ከሲዳማ ቡና ጋር ነጥብ በመጋራት የሁለተኛ ዙር ጉዟቸው የጀመሩት ቢጫዎቹ አማካዩን ለማስፈረም ተቃርበዋል። በሁለተኛው…

ሪፖርት | የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ፍጻሜውን አግኝቷል

ሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ዓ.ዩን ያገናኘው የረፋዱ ጨዋታ በነጥብ መጋራት ተጠናቋል። በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ጨዋታውን…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ሲዳማ ቡና ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ

ከደረጃ ሰንጠረዡ አካፋይ ከፍ ለማለት የሚያልመው ሲዳማ ቡና እና በወራጅ ቀጠናው ካሉ ክለቦች ጋር ያለው የነጥብ…

ቢጫዎቹ የቀድሞ ተጫዋቻቸው ለማስፈረም ተቃርበዋል

የመስመር ተከላካዩ ከዓመታት ቆይታ በኋላ ዳግም ወደ ወልዋሎ ተመልሶ ለመጫወት ከስምምነት ደርሷል። ላለፈው አንድ ዓመት ተኩል…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል

ስሑል ሽረዎች በኤልያስ አህመድ ብቸኛ ግብ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲን በማሸነፍ ወሳኝ ሥስት ነጥብ አሳክተዋል። ስሑል ሽረዎች…

መረጃዎች | 74ኛ የጨዋታ ቀን

የመጀመርያው ዙር መገባደኛ የሆነው 19ኛው ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀምራል፤ በወራጅ ቀጠናው የሚገኙ ሦስት ቡድኖች ዙሩን…

ሪፖርት | ቢጫዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በምሽቱ መርሐግብር ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና ድሬዳዋ ከተማ 1-1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል። ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 1-1 ወልዋሎ ዓ.ዩ

👉”ቀላል የሚባል ጨዋታ የለም ሁሉም ጨዋታ ትኩረት ይፈልጋል።” – አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ 👉”ቡድናችን ከጨዋታ ጨዋታ እየተሻሻለ…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አቻ ተለያይተዋል

ፍቃዱ ዓለሙ እና ዳዋ ሆቴሳ በውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ጎላቸውን ባስቆጠሩበት ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ ዓዲግራት…