የ2013 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሚጀመርበት ቀን በሁለት ሳምንት መራዘሙ ታውቋል። በኢትዮጵያ ውድድር በሁለተኛ እርከን ላይ የሚገኘው…
ከፍተኛ ሊግ
ከፍተኛ ሊግ | ኢኮሥኮ ሁለት ተስፈኞችን ጨምሮ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ
በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ለ በአሰልጣኝ ዳንኤል ገብረማርያም እየተመራ ዝግጅቱን ከጀመረ ሳምንታት ያስቆጠረው ኢኮሥኮ ከዚህ ቀደም በርካታ…
ከፍተኛ ሊግ | ኢትዮጵያ መድን በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ
የአሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ ኢትዮጵያ መድን በርካታ ልምድ ያላቸውን ጨምሮ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ፡፡ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ…
ከፍተኛ ሊግ | ደሴ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሀ የተደለደለው ደሴ ከተማ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ አሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራን በዋና አሰልጣኝነት…
ከፍተኛ ሊግ | አቃቂ ቃሊቲ በርካታ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የነባሮችንም ውል አድሷል
የከፍተኛ ሊጉ ምድብ ለ ስር የተደለደለው አቃቂ ቃሊቲ አስራ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም ስምንት ውላቸው ተጠናቆ…
ከፍተኛ ሊግ | ቤንች ማጂ ቡና ተጨማሪ ተጫዋች ሲያስፈርም የነባሩን ውል አድሷል
ከሳምንት በፊት በርካታ ተጫዋቾች ያስፈረመው የከፍተኛ ሊጉ የምድብ ለ ቡድን ቤንች ማጂ ቡና ተከላካይ ሲያስፈርም የአጥቂውን…
ከፍተኛ ሊግ | ሰሜን ሸዋ ደብረብርሀን የቀድሞ አሰልጣኙን ሾመ
አሰልጣኝ ኃይለየሱስ ጋሻው የከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሀ ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን አሰልጣኝ በመሆን ተሹሟል፡፡ በአማራ ሊግ ተወዳዳሪ…
ከፍተኛ ሊግ | ቤንችማጂ ቡና የአሰልጣኙን ውል ሲያራዝም አዳዲስ ተጫዋቾችንም አስፈርሟል
የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ቤንችማጂ ቡና የአሰልጣኝ ወንዳየው ኪዳኔን ኮንትራት ሲያራዝም አዳዲስ እና ነባር ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ በኢትዮጵያ…
ከፍተኛ ሊግ | ኢኮሥኮ ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈረመ
በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ከሳምንታት በፊት አስፈርሞ የነበረው ኢኮሥኮ ተጨማሪ አራት ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ አሰልጣኝ ዳንኤል ገብረማርያምን በዋና…
ከፍተኛ ሊግ | ሻሸመኔ ከተማ አሰልጣኝ ሾሟል
ሻሸመኔ ከተማ የቀድሞው አሰልጣኙ አንዱዓለም ረድኤትን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ቀጥሯል፡፡ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር ላይ ተወዳዳሪ…