ከፍተኛ ሊጉ የሚጀምርበት ቀን ለውጥ ተደረገበት

የ2013 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሚጀመርበት ቀን በሁለት ሳምንት መራዘሙ ታውቋል። በኢትዮጵያ ውድድር በሁለተኛ እርከን ላይ የሚገኘው…

ከፍተኛ ሊግ | ኢኮሥኮ ሁለት ተስፈኞችን ጨምሮ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ

በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ለ በአሰልጣኝ ዳንኤል ገብረማርያም እየተመራ ዝግጅቱን ከጀመረ ሳምንታት ያስቆጠረው ኢኮሥኮ ከዚህ ቀደም በርካታ…

ከፍተኛ ሊግ | ኢትዮጵያ መድን በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ

የአሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ ኢትዮጵያ መድን በርካታ ልምድ ያላቸውን ጨምሮ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ፡፡ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ…

ከፍተኛ ሊግ | ደሴ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሀ የተደለደለው ደሴ ከተማ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ አሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራን በዋና አሰልጣኝነት…

ከፍተኛ ሊግ | አቃቂ ቃሊቲ በርካታ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የነባሮችንም ውል አድሷል

የከፍተኛ ሊጉ ምድብ ለ ስር የተደለደለው አቃቂ ቃሊቲ አስራ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም ስምንት ውላቸው ተጠናቆ…

ከፍተኛ ሊግ | ቤንች ማጂ ቡና ተጨማሪ ተጫዋች ሲያስፈርም የነባሩን ውል አድሷል

ከሳምንት በፊት በርካታ ተጫዋቾች ያስፈረመው የከፍተኛ ሊጉ የምድብ ለ ቡድን ቤንች ማጂ ቡና ተከላካይ ሲያስፈርም የአጥቂውን…

ከፍተኛ ሊግ | ሰሜን ሸዋ ደብረብርሀን የቀድሞ አሰልጣኙን ሾመ

አሰልጣኝ ኃይለየሱስ ጋሻው የከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሀ ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን አሰልጣኝ በመሆን ተሹሟል፡፡ በአማራ ሊግ ተወዳዳሪ…

ከፍተኛ ሊግ | ቤንችማጂ ቡና የአሰልጣኙን ውል ሲያራዝም አዳዲስ ተጫዋቾችንም አስፈርሟል

የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ቤንችማጂ ቡና የአሰልጣኝ ወንዳየው ኪዳኔን ኮንትራት ሲያራዝም አዳዲስ እና ነባር ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ በኢትዮጵያ…

ከፍተኛ ሊግ | ኢኮሥኮ ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈረመ

በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ከሳምንታት በፊት አስፈርሞ የነበረው ኢኮሥኮ ተጨማሪ አራት ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ አሰልጣኝ ዳንኤል ገብረማርያምን በዋና…

ከፍተኛ ሊግ | ሻሸመኔ ከተማ አሰልጣኝ ሾሟል

ሻሸመኔ ከተማ የቀድሞው አሰልጣኙ አንዱዓለም ረድኤትን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ቀጥሯል፡፡ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር ላይ ተወዳዳሪ…