ሴቶች ዝውውር | አዳማ ከተማ አራት ተጫዋቾች አስፈርሟል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የዝውውር መስኮት ከተከፈተ አንድ ወር ቢያስቆጥርም ክለቦች እምብዛም በዝውውር ላይ እየተሳተፉ አይገኙም።…

ባህር ዳር ከተማ የማራኪን ዝውውር ሲያጠናቅቅ ዐወትን እንደሚያስፈርም ይጠበቃል

አዲሱ የፕሪምየር ሊግ ክለብ ባህር ዳር ከተማ በዝውውር መስኮቱ አራት ተጫዋቾችን ማስፈረሙ የሚታወስ ሲሆን አሁን ደግሞ…

ደደቢት ተጨዋቾች ማስፈረም ጀምሯል

ባሳለፍነው ወር ከቀደመው የዝውውር አካሄዱ በተለየ መንገድ እንደሚቀጥል ይፋ ያደረገው ደደቢት እስካሁን ለዓመታት አብረውት የቆዩትን ተጨዋቾቹን…

ወላይታ ድቻ ሁለት ተጫዋቾች አስፈርሟል

በዝውውር መስኮቱ በርካታ ተጫዋቾችን እያስፈረሙ ከሚገኙ ክለቦች አንዱ የሆነው ወላይታ ድቻ ከከፍተኛ ሊግ ተጫዋቾችን አስፈርሟል።  በሀዲያ…

ሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ተጫዋቹን አስፈርሟል

በዝውውር መስኮቱ ተጫዋች ሳያስፈርሙ ከቆዩ ጥቂት ክለቦች አንዱ የነበረው ሀዋሳ ከተማ የመጀመርያ ተጫዋቹን በማስፈረም ምንተስኖት አበራን…

ባህር ዳር ከተማ አራት ተጫዋቾችን በይፋ አስፈርሟል

ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን ያረጋገጠው ባህር ዳር…

ፋሲል ዘጠነኛ ተጨዋቹን አስፈርሟል

ፋሲል ከነማ በ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተጠናክሮ ለመቅረብ ከአሰልጣኝ ቅጥር ጀምሮ በርካታ ተጨዋቾችን ወደ ክለቡ እየቀላቀለ…

ሲዳማ ቡና አምስት ተጨዋቾች አስፈርሟል

የዝውውር መስኮቱ ከተከፈተ ሁለት ተጨዋቾችን ብቻ በማስፈረም ተቀዛቅዞ የቆየው ሲዳማ ቡና የኋላ መስመሩ ላይ ያተኮረ የአምስት…

አዳማ ከተማ ሐብታሙ ሸዋለምን አስፈርሟል

አዳማ ከተማ ሐብታሙ ሸዋለምን በማስፈረም ወደ ክለቡ የቀላቀላቸውን ተጫዋቾች ቁጥር 5 አድርሷል።  ሐብታሙ ሸዋለም ወደ አዳማ…

የጌታነህ ከበደ ማረፊያ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆኗል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ጌታነህ ከበደን ማስፈረሙን በይፋዊ የፌስቡክ ገፁ አስታውቋል።  በ2009 ከደቡብ አፍሪካው ቢድቬትስ ዊትስ የ3 ዓመታት…