ወልቂጤ ከተማዎች ዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርመዋል

ሠራተኞቹ ዘጠኝ ተጫዋቾች ስያስፈርሙ የሁለት ጫዋቾች ውል አድሰዋል። ቀደም ብለው ሙልጌታ ምህረትን ዋና አሰልጣኝ አድርገው የሾሙት…

አማኑኤል ገብረሚካኤል ፋሲል ከነማን በይፋ ተቀላቅሏል

ቀደም ብሎ ዐፄዎቹን ለመቀላቀል ተስማምቶ የነበረው አጥቂ በይፋ ቡድኑን ተቀላቅሏል። ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ያለው ውል መጠናቀቁን…

ቡናማዎቹ ተከላካይ አስፈርመዋል

እስካሁን የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር ያገባደዱት ኢትዮጵያ ቡናዎች በዛሬው ዕለት ሦስተኛ አዲስ ተጫዋች ከዐየር ኃይል አስፈርመዋል። ኒኮላ…

ንግድ ባንክ አማካይ አስፈረመ

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች በአንድ ዓመት ውል አስፈርሟል። በአዳማ ከተማ ከትናንት በስትያ ለ2016 የኢትዮጵያ…

ሀምበሪቾ ዱራሜ ወጣቱን የግራ መስመር ተከላካይ አስፈረመ

የቅዱስ ጊዮርጊሱ ረመዳን ዩሱፍ ታናሽ ወንድም የሀምበሪቾ ዱራሜ ሁለተኛው ፈራሚ ሆኗል። የሊጉ አዲሱ ተካታፊ ክለብ የሆነው…

አዲስ አዳጊው ሀምበሪቾ ዱራሜ ወደ ዝውውሩ ገብቷል

በፕሪምየር ሊጉ የመጀመሪያ ዓመት ተሳትፎውን የሚያደርገው ሀምበሪቾ ዱራሜ የመጀመሪያ ተጫዋቹን ሲያስፈርም የሁለት ነባሮችን ውልም አድሷል። በኢትዮጵያ…

ሀዋሳ ከተማ የተጨማሪ ተጫዋች ዝውውር ፈፅሟል

ሀዋሳ ከተማ አንድ አጥቂ ሲያስፈርም የሦስት ነባር ተጫዋቾችን ኮንትራትም አራዝሟል። በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ጠንካራ…

ንግድ ባንክ ሁለት የውጪ ዜጋ ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማማ

በዝውውሩ የነቃ ተሳትፎን እያደረገ የሚገኘው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጪ ዜጋ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ለመቀላቀል ቅድመ ስምምነት…

ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ከደቂቃዎች በፊት አንድ ተጫዋች ያስፈረሙት ሀድያ ሆሳዕናዎች በይፋ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር በአሀኑ ሰዓት ቋጭቷል። ከቀጣዩ የውድድር…

ነብሮቹ አማካይ አስፈረሙ

ቴዎድሮስ ታፈሰ ነብሮቹን በአንድ ዓመት ውል ተቀላቀለ። ቀድም ብለው የሰመረ ሀፍታይን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት ያደሱት…