ወላይታ ድቻ ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማማ

ቀደም ብለው አራት ወጣት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምተው የነበሩት ወላይታ ድቻዎች ሁለት የቀድሞ ተጫዋቾቻቸውን እና ግብ ጠባቂ…

ሲዳማ ቡና አራተኛ ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማማ

ወጣቱ የአማካይ መስመር ተጫዋች የሆነው ተመስገን በጅሮንድ ለሲዳማ ቡና ለመፈረም ተስማማ፡፡ የቀድሞው የሺንሺቾ እና ደደቢት ተጫዋች…

ሰበታ ከተማ የወሳኝ ተከላካዩን ውል አራዘመ

ተከላካዩ አንተነህ ተስፋዬ በሰበታ ለተጨማሪ ዓመታት ለመቆየት ተስማማ፡፡ የቀድሞው የአርባምንጭ ከተማ እና ሲዳማ ቡና የመሀል ተከላካይ…

ስሙ ከበርካታ ክለቦች ጋር ሲያያዝ የነበረው ባዬ ገዛኸኝ በወላይታ ድቻ ለመቆየት ተስማማ

በዝውውር ገበያው እምብዛም እየተሳተፉ የማይገኙት የጦና ንቦቹ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል ለማደስ ተስማምተዋል። በአሰልጣኝ ደለለኝ ደቻሳ የሚመሩት…

በወልቂጤ ውለን ለማራዘም ተስማሞቶ የነበረው ጫላ ተሺታ አሁን ደግሞ ከሲዳማ ቡና ጋር ተስማምቷል

በወልቂጤ ከተማ ከሳምንታት በፊት ውሉን ለማራዘም ተስማምቶ የነበረው የመስመር አጥቂው ጫላ ተሺታ አሁን ደግሞ ለቀድሞ ክለቡ…

ፈቱዲን ጀማል ወደ ቀድሞ ክለቡ ዳግም ለመመለስ ተስማማ

የመሐል ተከላካዩ ፈቱዲን ጀማል ከአንድ ዓመት የኢትዮጵያ ቡና ቆይታ በኃላ ዳግም የቀድሞው ክለቡን ለመቀላቀል ተስማማ፡፡ 2010…

ፌዴሬሽኑ ከባየር ሙኒክ ጋር በመተባበር ለአሰልጣኞች ስልጠና ሰጥቷል

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከጀርመኑ ባየር ሙኒክ ጋር በመተባበር ዛሬ ማምሻውን በቪዲዮ አማካኝነት ለበርካታ የሀገራችን አሰልጣኞች…

አብርሃም መብራቱ ወይስ አዲስ አሰልጣኝ ?

‘የዓለም ዋንጫ እና የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች በጥቅምት ወር ይጀመራሉ’ ሲል ካፍ አስታውቋል። ዋልያዎቹስ ‘በእነዚህ ጨዋታዎች…

ረጅም ጊዜ የዘለቀው የኢትዮጵያ ቡና እና ዩጋንዳዊው ተጫዋች ጉዳይ ዕልባት ሊያገኝ ከጫፍ ደርሷል

በ2010 ለኢትዮጵያ ቡና ለመጫወት ፈርሞ አንድም ጨዋታ ሳይጫወት ክለቡን የለቀቀው አማካዩ ቦባን ዚሪንቱሳ ከደመወዝ ክፍያ ጋር…

ሲዳማ ቡና የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዘመ

ሲዳማ ቡና የዮናታን ፍሰሀ እና ተስፉ ኤልያስን ውል ለማራዘም መስማማቱን ክለቡ እና ተጫዋቾቹ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡…