አንደኛ ሊግ | ወደ ማጠቃለያ ውድድር የገቡ ቡድኖች ተለይተዋል

ከታኅሳስ 25 ጀምሮ በተለያዩ ከተሞች ሲደረግ የቆየው የ2013 የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የምድብ ጨዋታዎች በትናንትናው ዕለት የተጠናቀቁ…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 17ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፩) – ክለብ ትኩረት

ሊጉ በ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከዕረፍት ተመልሷል። በዚህ ሳምንት የተመለከትናቸው ክለብ ተኮር ጉዳዮችንም እንደሚከተለው ተመልክተናል። 👉የአሸናፊነት ሥነ-ልቦናን…

“…በሁለት ነገሮች መነሻነት ረሒማን በስብስቡ ማካተት አልቻልንም” – ብርሃኑ ግዛው

ከሰሞኑን መነጋገሪያ የነበረውን የረሒማ ዘርጋው ለብሔራዊ ቡድን አለመመረጥ ጉዳይ የቡድኑ ዋና አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ማብራርያ ሰጥተዋል።…

“በሠራሁት ነገር ተፀፅቼ ንሰሀ ገብቻለሁ…” – ብርሃኑ ግዛው

ሉሲዎቹ ነገ እና ማክሰኞ የሚያደርጉትን የአቋም መፈተሻ ጨዋታን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል። ከስምንት ሰዓት ጀምሮ በተከናወነው በዚህ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 3-0 አዳማ ከተማ

ከ17ኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በኋላ ተጋጣሚ አሰልጣኞች ከሱፐር ስፖርት ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል። አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 17ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ ግብር አዳማ ከተማን የገጠመው ሲዳማ ቡና 3-0 በማሸነፍ…

ሲዳማ ቡና ከ አዳማ ከተማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

[iframe src=”https://soccer.et/match/sidama-bunna-adama-ketema-2021-04-09/” width=”100%” height=”2000″]

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህርዳር ከተማ 2-0 ወልቂጤ ከተማ

የአስር ሰዓቱ ጨዋታ በባህር ዳር አሸናኒነት ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ለሱፐር ስፖርት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ፋሲል…

አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች – ሲዳማ ቡና ከ አዳማ ከተማ

በምሽቱ ጨዋታ ቡድኖቹ ስለሚጠቀሟቸው ስብስቦች ቀጣዮቹ መረጃዎች ወጥተዋል። አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ በጥሩ ሁኔታ መዘጋጀታቸውን የኮቪድ ጉዳይ…

ሪፖርት | የጣናው ሞገዶቹ አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል

ወልቂጤ ከተማን ሁለት ለምንም የረቱት ባህር ዳር ከተማዎች ቅዱስ ጊዮርጊስን በመብለጥ ሦስተኛ ደረጃን የያዙበትን ውጤት አስመዝግበዋል።…