የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ተራዝመዋል

ከግንቦት ወር መጀመሪያ አንስቶ ሊደረጉ የነበሩት የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች መራዘማቸውን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከካፍ…

ወደ ከፍተኛ ሊግ የሚያድጉ አራት ቡድኖች ተለይተው ታውቀዋል

በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ዳሞት ከተማ፣ ቡራዩ ከተማ፣ እንጅባራ ከተማ እና አምቦ…

​የአሠልጣኞች አስተያየት | ሰበታ ከተማ 1-0 አዳማ ከተማ

በሰበታ ከተማ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የከሰዓቱ ጨዋታ በኋላ ሱፐር ስፖርት የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ከአሠልጣኞች ተቀብሏል። አብርሃም መብራቱ –…

ሪፖርት | በተከላካይ ስህተት የተገኘው የኦሴ ማውሊ ብቸኛ ጎል ሰበታን ባለ ድል አድርጓል

የ24ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ-ግብር የሆነው የሰበታ ከተማ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ በሰበታ ከተማ አንድ ለምንም አሸናፊነት…

አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች – ሰበታ ከተማ ከ አዳማ ከተማ

የ24ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎችን እንዲህ አሰናድተናል። በሰበታ ከተማ በኩል አብዱልሀፊዝ ትፊቅ፣ ናትናኤል ጋንቹላ፣ ኢብራሂም…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-1 ሀዲያ ሆሳዕና

ሀዲያ ሆሳዕና በሄኖክ አርፊጮ ብቸኛ የፍፁም ቅጣት ግብ ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኃላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን…

አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች – ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዲያ ሆሳዕና

የ24ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን የረፋድ ጨዋታን የተመለከቱ መረጃዎች እንዲህ አሰናድነተናል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ባለፉት ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ጅማ አባጅፋር 0-0 ባህር ዳር ከተማ

ያለ ጎል ከተገባደደው ጨዋታ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከአሠልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ተቀብሏል። ፀጋዬ ኪዳነማርያም – ጅማ አባጅፋር…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የዕግድ ውሳኔውን እንዲያነሳላቸው ተጫዋቾቹ ጠየቁ

የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማኅበር የዲሲፕሊን ጥሰት ፈፅመዋል በማለት የእግድ ውሳኔ ካስተላለፈባቸው ተጫዋቾች መካከል ሁለቱ ደብዳቤ ማስገባታቸው…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በአፍሪካ መድረክ የሚያሳትፋቸውን ዕድል ሙሉ ለሙሉ አምክነዋል

በጅማ አባጅፋር እና ባህር ዳር ከተማ መካከል የተደረገው የረፋዱ ጨዋታ ያለ ጎል በአቻ ውጤት ተገባዷል። ከወላይታ…