ብሄራዊ ቡድኑ በብራዚልዬንሴ ክለብ ተሸነፈ

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ትላንት በብራዚል ባደረገው 4ኛ ጨዋታ በብራዚልዬንሴ 2-0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡
የጨዋታውን እንቅስቃሴ የሚያሳየው አጭር ቪድዮ
ለመከታተል ከታች ያለውን ሊንክ ይከተሉ፡፡

http://www.brasiliensefc.com.br/multimidia/videos_detalhes.asp?id=20952

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *