(መረጃው የስፖርት ኮሚሽን ነው) ፕሮፌሽናል ፋትቦለርስ አሶሴሽን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ለአቅመ ደካሞች እና ለጎዳና ተዳዳሪዎች…
ዳንኤል መስፍን
የድሬዳዋ የስፖርት ተቋማት ድጋፍ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል
የድሬዳዋ ከተማ የወንዶች ቡድን የአንድ ወር ሙሉ ደሞዛቸውን በመለገስ የተጀመረው መልካም ተግባር በሌሎች የስፖርት ተቋማትም ቀጥሏል።…
የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ማኅበር ድጋፍ የማሰባሰብ ተግባር ነገ ፍፃሜውን ያገኛል
የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ማኅበር በኮሮና ቫይረስ ምክንያት አቅመ ደካሞች እና የጎዳና ተዳዳሪዎች ችግር ውስጥ እንዳይገቡ በማሰብ ያሰባሰበውን…
መከላከያ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
በዓለማችን ብሎም በሀገራችን በፍጥነት እየተስፋፋ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ለሚደረገው ርብርብ የመከላከያ እግርኳስ…
ስፖርት ኮሚሽን ከአጋር ማኅበራት ጋር በመሆን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
(መረጃው የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ነው።) በኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን አስተባባሪነት የሀገር አቀፍ ስፖርት ማኅበራት እና የአትሌቶች ማህበር…
ሳላዲን ሰዒድ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል
የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ማኅበር ያቀረበውን ጥሪ ተከትሎ የቅዱስ ጊዮርጊስ አጥቂ ሳላዲን ሰዒድ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። የኮሮና ቫይረስ…
ተጫዋቾች ለትውልድ ከተማቸው ድጋፍ እያደረጉ ነው
የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት የሚረዳ የቁሳቁስ ድጋፍ አምስት ተጫዋቾች ለትውልድ ከተማቸው አድርገዋል። የኮሮና ቫይረስ ወረረሽኝ…
የአበበ ቢቂላ የጤና ስፖርት ማኅበር የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
በንግድ፣ በሚዲያ እና በሌሎች መስኮች እየተሳተፉ የሚገኙ እንዲሁም የቀድሞ ታዋቂ የብሔራዊ ቡድን ተጨዋቾች የተቋቋመው የአበበ ቢቂላ…
የቀድሞ እና የአሁኖቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች የቁሳቁሶች ድጋፍ አደረጉ
የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ማኅበር ያቀረበውን ጥሪ ተከትሎ የቀድሞ እና የአሁኖቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች ከፍተኛ ወጪ የሚያወጣ ቁሳቁስ…
የቀድሞ እና የአሁን የኢትዮጵያ ቡና ተጫዋችች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሚፈጠረው ማኅበራዊ ቸረግር ለማቃለል የሚያግዝ ቁሳቁስ የቀድሞ እና የአሁኖቹ ኢትዮጵያ ቡና ተጫዋቾች ማሰባሰብ…

