ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2ኛው ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ዛሬ ይካሄዳል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሊጉ መሪ በነጥብ ለመስተካከል የዛሬው ጨምሮ ሁለት ቀሪ ጨዋታዎች ያሉት ኢትዮጵያ መድን ደግሞ ወደ…

ሦስት ኢትዮጵያውያን ኢንተርናሽናል ዳኞች በሀገራችን በሚዘጋጀው ውድድር ላይ እንዲሳተፉ ተመርጠዋል

በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ዞን ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ውድድር ላይ ሦስት ኢትዮጵያውያን ዳኞች…

የኢትዮጵያ  ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኞች የማጣሪያ ውድድሩን አስመልክተው ያነሷቸውን ነጥቦች

“ሀገሪቱ ከፍተኛ የጥራት ደረጃ ያለው እግርኳስ ይገባታል።” አሰልጣኝ ቤንጃሚን ዚመር “ለእያንዳንዱ ‘ታለንት’ የመጫወት ዕድል መስጠት አለብን…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጅራ የሴካፋ ዞን ከ17 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ውድድር አስመልክቶ ያነሷቸውን ነጥቦች

👉 “እነዚን ልጆች ላይ ‘Invest’ አድርገን በተዘጋጀነው ልክ ዋናው ብሔራዊ ቡድን ላይ ‘Invest’ አድርገን አናውቅም” 👉…

“ቀጣይም የምናስተናግዳቸው ውድድሮች ይኖራሉ”

👉 “የተሻለ ውጤት ከመጣም በመንግስት ደረጃ  የተሻለ ድጋፍ የሚጠብቃቸው …..” 👉 “ሀገራችን ለአራተኛ ጊዜ ከ17 ዓመት…

በድሬዳዋ እና አበበ ቢቂላ ስታዲየሞች የሚካሄደው የሴካፋ ውድድር ላይ ለውጥ ተደርጓል

በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ዞን ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ውድድር ላይ የውድድር ስፍራ ለውጥ…

አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ ቅጣት ተጣለባቸው

የውድድር እና ስነስርዓት ኮሚቴ በሽረ ምድረገነት ዋና አሰልጣኝ ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል። በሁለተኛው ሳምንት ከኢትዮጵያ ንግድ…

ቡርኪናቤው ምዓም አናብስትን ለመቀላቀል ተስማማ

መቐለ 70 እንደርታዎች ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። ካከናወኗቸው አምስት ጨዋታዎች ሁለት የአቻ ውጤቶች እና ሦስት…

መረቡን ያላስደፈረው ብቸኛ ክለብ አዳማ ድል ሲያስመዘግብ ሸገር ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ5 ኛው ሳምንት የምድብ ሁለት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች ላይ አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ5ኛው ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በኢትዮጵያ ዋንጫ ምክንያት ከመቋረጡ በፊት የሚደረጉ አራት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! አዳማ…