የጦና ንቦቹ ሁለት የውጭ ዜጎች ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። በ16 ነጥብ 19ኛ ደረጃ ተቀምጠው የመጀመሪያው ዙር ያጠናቀቁት…
ማቲያስ ኃይለማርያም
ሳሙኤል ሳሊሶ አዲስ ክለብ አግኝቷል
በሲዳማ ቡና ቆይታ የነበረው የመስመር ተጫዋች ከቡድኑ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ወደ ሌላ ክለብ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል…
ኢትዮጵያ ቡና ከግብ ጠባቂው ጋር ተለያየ
በውድድር ዓመቱ መጀመሪያ ቡናማዎቹን የተቀላቀለው ተጫዋች ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። በ23 ነጥቦች በ13ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው…
ቢኒያም ፍቅሩ ወደ ሸገር ከተማ ለማቅናት ከስምምነት ደርሷል
ሸገር ከተማዎች የፊት መስመት ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማሙ። ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቆይታ በኋላ ከቀናት በፊት…
ሪፖርት | አዞዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
አርባምንጭ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ የመጀመሪያውን ዙር በአቻ ውጤት አጠናቀቁ አዞዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ያገናኘው በአዲስ አበባ…
መረጃዎች | የ19ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
የመጀመሪያው ዙር የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከተስተካካይ ጨዋታ ውጪ ዛሬ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጠናቀቃል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ19ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
19ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት መርሐግብሮች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
ሁለት ድንቅ ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ሲዳማ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ 1ለ1 ተያይተዋል። በአዳማ የተካሄደ የዕለቱ…

