መቐለ 70 እንደርታዎች ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። ከቀናት በፊት ወደ ዝውውሩ በመግባት ሱሌይማን ሐሚድን ለማስፈረም…
ማቲያስ ኃይለማርያም
ነብሮቹ የተከላካያቸውን ውል ለማራዘም ተስማሙ
አይቮርያኑ ከነብሮቹ ጋር ለመቆየት ከስምምነት ደርሷል። ቀደም ብለው አሰልጣኝ ካሊድ መሐመድን በዋና አሰልጣኝነት በመቅጠር አሸናፊ ኤልያስ፣…
ቢጫዎቹ አማካዩን ለማስፈረም ከስምምነት ደረሱ
ባለፈው የውድድር ዓመት ከስሑል ሽረ ጋር ቆይታ የነበረው አማካይ ወደ ወልዋሎ ለማምራት ተስማማ። አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን…
ነፃነት ገብረመድህን ወደ ቢጫዎቹ አምርቷል
ቀደም ብለው በርከት ያሉ ዝውውሮች ያገባደዱት ወልዋሎዎች ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለውበታል በዝውውር ንቁ ተሳታፊ በመሆን ቡድናቸውን በማጠናከር…
ወልዋሎዎች የመስመር አጥቂ ለማስፈረም ተስማምተዋል
ባለፉት ዓመታት በአዞዎቹ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ቢጫዎቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ የሚመሩት ወልዋሎዎች…
መቐለ 70 እንደርታዎች የመጀመርያ ፈራሚያቸውን ለማግኘት ተቃርበዋል
ምዓም አናብስት ባለፉት አራት ዓመታት ሦስት ጊዜ የሊጉ ሻምፕዮን የሆነውን ተከላካይ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሰዋል። አሰልጣኝ ጌታቸው…
ምዓም አናብስት አማካዩን ለማቆየት ከስምምነት ደርሰዋል
መቐለ 70 እንደርታዎች የአማካዩን ውል ለማራዘም ተስማምተዋል። ከቀናት በፊት አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊት መቐለ 70 እንደርታን ለማሰልጠን…
ሰመረ ሀፍታይ ወደ እናት ክለቡ ለመመለስ ተስማማ
ወልዋሎዎች የቀድሞ ተጫዋቻቸውን ለማስፈረም ተስማምተዋል ያለፉትን ሦስት ዓመታት ከነብሮቹ ጋር ቆይታ ያደረገው ፈጣኑ የመስመር ተጫዋች ሰመረ…
ቅዱስ ጊዮርጊሶች የመሃል ተከላካዩን የግላቸው አድርገዋል
በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በስሑል ሽረ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ፈረሰኞቹ አቅንቷል። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ መሪነት ለ2018…
ወልዋሎዎች አማካዩን ለማስፈረም ተስማምተዋል
የከፍተኛ ሊጉ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ቢጫዎቹን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል። አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን በዋና አሰልጣኝነት ቀጥረው ፍሬው…

