”በዚህ ሊግ ቀላል ነው የሚባል ጨዋታ የለም” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ ”ሜዳው ኳስን ተቆጣጥሮ ለመጫወት ከባድ ሆኖብናል”…
ሶከር ኢትዮጵያ

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-1 ስሑል ሽረ
👉”ጨዋታውን በፈለግነው መንገድ አስኪደነዋል ብዬ አስባለሁ።” – አሰልጣኝ በጸሎት ልዑልሰገድ 👉”በሁለቱም አጋማሾች ከተጋጣሚያችን በተሻለ የግብ ዕድሎችን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-1 ወላይታ ድቻ
“በሁሉም እግርኳሳዊ መመዘኛዎች የበላይነት ወስደናል።” አሰልጣኝ በረከት ደሙ “ውጤት በማስጠበቁ ረገድ የልምድ ማነስ ችግር አለ።” አሰልጣኝ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-1 መቻል
የአስራ አምስተኛ ሳምንት ማሳረጊያ በነበረው ጨዋታ ፋሲል ከነማ እና መቻልን ነጥብ በማጋራት ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች…

መረጃዎች | 61ኛ የጨዋታ ቀን
የጨዋታ ሳምንቱ ማሳረግያ የሆኑ መርሀ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀዋሳ ከተማ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ በወራጅ ቀጠናው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-1 ኢትዮጵያ መድን
ኢትዮጵያ መድን አራተኛ ተከታታይ ድሉን ካሳካበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል
ኢትዮጵያ መድን ባህርዳር ከተማን በረመዳን የሱፍ ብቸኛ ግብ በማሸነፍ አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። ባህርዳር ከተማ በ13ኛው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሀዲያ ሆሳዕና የአምናውን የሊግ ሻምፒየን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመርታት ነጥቡን 26 ካደረሰበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ…

ሪፖርት | ነብሮቹ በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት ተረክበዋል
ሀዲያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን በእዮብ ዓለማየሁ ብቸኛ ግብ በመርታት በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት መረከብ ችለዋል። ሀዲያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ ዐ-1 አርባምንጭ ከተማ
የቡጣቃ ሸመና ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማን ወሳኝ ሦሰት ነጥቦችን ካስጨበጠችበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የአርባምንጭ ከተማው አሰልጣኝ…