የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-1 መቻል

የአስራ አምስተኛ ሳምንት ማሳረጊያ በነበረው ጨዋታ ፋሲል ከነማ እና መቻልን ነጥብ በማጋራት ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች…

መረጃዎች | 61ኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ ማሳረግያ የሆኑ መርሀ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀዋሳ ከተማ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ በወራጅ ቀጠናው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-1 ኢትዮጵያ መድን

ኢትዮጵያ መድን አራተኛ ተከታታይ ድሉን ካሳካበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል

ኢትዮጵያ መድን ባህርዳር ከተማን በረመዳን የሱፍ ብቸኛ ግብ በማሸነፍ አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። ባህርዳር ከተማ በ13ኛው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ሀዲያ ሆሳዕና የአምናውን የሊግ ሻምፒየን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመርታት ነጥቡን 26 ካደረሰበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ…

ሪፖርት | ነብሮቹ በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት ተረክበዋል

ሀዲያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን በእዮብ ዓለማየሁ ብቸኛ ግብ በመርታት በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት መረከብ ችለዋል። ሀዲያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ ዐ-1 አርባምንጭ ከተማ

የቡጣቃ ሸመና ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማን ወሳኝ ሦሰት ነጥቦችን ካስጨበጠችበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የአርባምንጭ ከተማው አሰልጣኝ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0 – 2 ቅዱስ ጊዮርጊስ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን ሁለት ለባዶ በማሸነፍ ተከታታይ አራተኛ ድላቸው ካሳኩበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 2-0 ሀዋሳ ከተማ

የአስራ አራተኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በኢትዮጵያ መድን አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞቹ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን በአስደናቂ ጉዞው ቀጥሏል

ኢትዮጵያ መድኖች በሰንጠረዡ ወደ 2ኛ ደረጃ ከፍ ያሉበትን ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል። ኢትዮጵያ መድኖች ወላይታ ድቻን ካሸነፈው…