አዞዎቹ በሊጉ ከአሰልጣኛቸው ጋር ይቀጥላሉ

በተጠናቀቀው ዓመት ሁለት መልክ የነበረውን የውድድር ጉዞን ያስመለከተን አርባምንጭ ከተማ ከአሰልጣኝ በረከት ደሙ ጋር ለመቀጠል ስምምነትን…

ሸገር ከተማ ፊቱን ወደ አዲስ አሰልጣኝ አዙሯል

ከከፍተኛ ሊጉ ካሳደገው አሰልጣኝ ጋር በአዲሱ የላይሰንስ ፍቃድ ምክንያት መቀጠል ያልቻለው ሸገር ከተማ አዲስ አሰልጣኝ ለመሾም…

አዳማ ከተማ ከሃያ ዓመት በኋላ የቀድሞ አሰልጣኙን ለመሾም ተስማምቷል

ከአሰልጣኝ ቡድን አባላቱ ጋር በስምምነት የተለያየው አዳማ ከተማ የቀድሞ አሰልጣኙን አዲሱ አለቃ ለማድረግ ከጫፍ መድረሱን ሶከር…

ንግድ ባንክ በሀገራችን ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሦስት የውጪ ዜጋ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

በካፍ የሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ የሴካፋ ዞን የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ የሚጠብቀው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሦስት የተለያዩ ቦታዎች…

ሀዋሳ ከተማ አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል

ሙሉጌታ ምሕረት ወደ ሌላ ክለብ ማምራቱን ተከትሎ አፋጣኝ ስብሰባ ማምሻውን የተቀመጠው የሀዋሳ ከተማ ቦርድ አዲሱን አሰልጣኝ…

ቡናማዎቹ የመጀመሪያውን ፈራሚ አግኝተዋል

የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ዘላለም አባተ ወደ አዲስ ክለብ አምርቷል። የተጠናቀቀውን የውድድር ዘመን በአሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ መሪነት…

ሁለት ዕንስት ኢትዮጵያዊያን የዩጋንዳውን ክለብ ተቀላቀሉ

የዩጋንዳው ሻምፒዮን ካምፓላ ኩዊንስ ሁለት ኢትዮጵያዊያንን ተጫዋቾችን በይፋ አስፈረመ። በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በኢትዮጵያዊው አሰልጣኝ ፍሬው ሀይለገብርኤል…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ባህርዳር ከተማ ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

ባህርዳር ከተማ ተጨማሪ አራት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ሲቀላቅል የሁለት ነባሮችን ውል ደግሞ አራዝሟል። በ2018 የኢትዮጵያ ሴቶች…

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ባህር ዳር ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል

በአሰልጣኝ ሰርካዲስ እውነቱ የሚመሩት የግዮን ንግሥቶቹ የሦስት አዳዲስ እና የሦስት ነባር ተጫዋቾችን ፊርማ አግኝተዋል። በኢትዮጵያ ሴቶች…

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ  | መቻል አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ

አሰልጣኝ መሠረት ማኔን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠረው መቻል አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአንድ ተጫዋች ኮንትራትን ደግሞ አድሷል።…