የቅድመ ማጣሪያ ውድድሩን የተሻገሩ ሀገራት ታውቀዋል

የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ ውድድር ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ተጠናቀቀ በፊፋ ደረጃ መሰረት ዝቅተኛ ደረጃ ላይ…

የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ከጨዋታው በኋላ ምን አሉ?

👉 “ባለን አጭር ጊዜ ሳይኮሎጂካሊ በደንብ ለመዘጋጀት ሞክረናል” 👉 “ትውልደ ኢትዮጵያኖች ሀገራቸውን ቢያገለግሉ ለኛ እጅግ ትልቅ…

የሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ዋና አሰልጣኝ ምን አሉ?

👉 “ኢትዮጵያን ሁሌም በልቤ አኖራታለሁ” 👉 “በትላልቅ የአውሮፓ ሊጎች የመጫወት አቅም ያላቸው ተጫዋቾች አሏቸው” 👉 ያለብን…

ሪፖርት | ዋልያዎቹ በመልስ ጨዋታ ሳኦቶሜን በመርታት ወደ ምድብ ማጣሪያው ተቀላቅለዋል

ዋልያዎቹ በድሬዳዋ ስታዲየም ባደረጉት የመልስ ጨዋታ የሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ አቻቸውን 1 ለ 0 በማሸነፍ፣ በድምር ውጤት…

ትናንት በጉዳት ላይ የነበሩት ተጨዋቾች ምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?

በትናንትናው ልምምድ ላይ ጉዳት ባስተናገዱት ተጫዋቾች ዙሪያ አዲስ መረጃ ተሰምቷል። በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው የመጨረሻ የልምምድ መርሐግብር…

ሁለት ተጫዋቾች ልምምድ አቋርጠዋል

ከነገው ጨዋታ አስቀድሞ የመጨረሻ ልምምዱን እየሰራ ባለው የዋልያዎቹ ስብስብ ሁለት ተጫዋቾች ልምምድ አቋርጠዋል በአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ…

በነገው ጨዋታ ዙሪያ አዲስ ነገር ተሰምቷል

በብሔራዊ ቡድናችን የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ ጨዋታ ዙሪያ አዲስ ነገር ሊኖር እንደሚችል ተሰምቷል ወደ ሞሮኮ አቅንተው…

አንድ ተጫዋች ከነገው ጨዋታ ውጭ ሆኗል

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ከመልሱ ጨዋታ በፊት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አንድ ተጫዋች ከጨዋታው ውጭ እንደሆነ ገልፀዋል በ2027…

ግብፃዊያን የኢትዮጵያን ፍልሚያ ሊዳኙ ነው

የፊታችን ማክሰኞ ድሬዳዋ ላይ የሚደረገውን የኢትዮጵያ እና ሳኦቶሜና ፕሪንሲፔ ጨዋታ አራት ግብፃዊያን አልቢትሮች እንደሚመሩት ታውቋል። በ2027…

የዋልያዎቹ ጨዋታ የቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛል

ድሬዳዋ ላይ የፊታችን ማክሰኞ የሚደረገው የኢትዮጵያ እና ሳኦቶሜና ፕሪንሲፔ ጨዋታ በቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ሽፋን እንደሚያገኝ ሶከር…