የካፍ ስራ አስፈፃሚ አዲሶቹ ውሳኔዎች

ሀሙስ ማምሻውን የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌድሬሽን (ካፍ) የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በአፍሪካ ዋንጫ፣ ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌድሬሽን ዋንጫ…

ኮንፌድሬሽን ዋንጫ፡ የወቅቱ ቻምፒዮን ማዜምቤ እና ሱፐርስፖርት ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል

በቶታል ካፍ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ የ2016 አሸናፊው ቲፒ ማዜምቤ ከምድብ አራት በመሪነት ወደ ሩብ ፍፃሜ ሲያልፍ ሱፐርስፖርት…

Continue Reading

ኮንፌድሬሽን ዋንጫ፡ ክለብ አፍሪካ እና ፉስ ራባት ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል

በካፍ ቶታል ኮንፌድሬሽን ዋንጫ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታዎች አርብ ምሽት ሲጀመሩ የቱኒዚያው ክለብ አፍሪካ እና የሞሮኮው ፉስ…

ኮንፌድሬሽን ዋንጫ፡ ኤምሲ አልጀር ሩብ ፍፃሜውን ሲቀላቀል ፕላቲኒየም ስታርስ ከምድብ ተሰናብቷል

የአልጄሪያው ኤምሲ አልጀር ፕላቲኒየም ስታርስን 2-0 በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍፃሜ ማለፉን ያረጋገጠ የመጀመሪያው ክለብ ሆኗል፡፡ ተሸናፊው…

የመልሱ ጨዋታ ከባድ ይሆናል ›› ገብረመድህን ኃይሌ

ትላንት በኮንፌድሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ በሊዮፓርድስ 2-0 የተረቱት የመከላከያው አሰልጣኝ ገብረ መድን ኃይሌ

መከላከያ በሊዮፓርድስ ተሸነፈ

የአፍሪካ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታ ወደ ናይሮቢ የቀናው መከላከያ በሊዮፓርድስ 2-0 ተሸንፏል፡፡

መከላከያ በኮንፌድሬሽን ዋንጫ ናይሮቢን ይጎበኛል

በ2005 የውድድር አመት መጠናቀቅ ባለመቻሉ ወደ 2006 የተሸጋገረውን የኢትዮጵያ ዋንጫ ያሸነፈው መከላከያ በኮንፌድሬሽን ዋንጫ የመጀመርያ ጨዋታ…

መከላከያ የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ዘመቻውን ከሊዮፓርድስ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ይጀምራል

የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የ2014 የውድድር ዘመን ድልድል ይፋ ሲሆን መከላከያም ተጋጣሚውን አውቋል። ቅዱስ ጊዮርጊስን በመላያ ምቶች…