የቸርነት ጉግሳ ወቅታዊ የጤንነት ሁኔታ…?

በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ የቅድመ ማጣርያ ጨዋታ ለፈረሰኞቹ ወሳኝ ሁለት ጎሎች ትናንት ያስቆጠረውን የቸርነት የጉዳት ሁኔታ አጣርተናል።…

ዐፄዎቹ ለመልሱ ጨዋታ በመዲናዋ ከተማ ይዘጋጃሉ

የመጀመርያ ቅድመ ማጣርያ ጨዋታቸውን በድል ያጠናቀቁት ዐፄዎቹ ከቡሩንዲው ክለብ ቡማሙሩ ጋር ላለባቸው የመልስ ጨዋታ በአዲስ አበባ…

“ጨዋታውን አላሸነፍንም ፤ ግን ካርቱም ላይ የመልስ ጨዋታ አለን” ፍሎረንት ኢቤንጌ

አመሻሽ ላይ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ የተፋለመው የሱዳኑ ክለብ አል-ሂላል አሠልጣኝ…

“አሸንፈን የበዓል ስጦታ ለደጋፊዎቻችን እንዲሁም ለቤተሰቦቻችን መስጠት እናስባለን” ቢኒያም በላይ

ከሱዳኑ አል-ሂላል ኦምዱርማን ጋር ከሚደረገው ወሳኝ ጨዋታ በፊት አዲሱ የፈረሰኞቹ የመስመር አጥቂ ቢኒያም በላይ ከሶከር ኢትዮጵያ…

“የአፍሪካ እግርኳስ ያለበትን ደረጃ ለማሳየት እንሞክራለን” ፍሎራ ኢቤንጌ

ነገ 10 ሰዓት የሀገራችንን የቻምፒየንስ ሊግ ተወካይ ቅዱስ ጊዮርጊስ የሚገጥመው የአል-ሂላል አሠልጣኝ ፍሎራ ኢቤንጌ ከዝግጅት ክፍላችን…

“ነገ በዓል እንደመሆኑ መጠን አሸንፈን ለደጋፊዎቻችን የበዓል ስጦታ እንሰጣቸዋለን ብለን እናስባለን” ቸርነት ጉግሳ

በዘመን መለወጫ ከሱዳኑ አል-ሂላል ኦምዱርማን ጋር ፈረሰኞቹ ጨዋታቸውን ከማድረጋቸው በፊት ቸርነት ጉግሳ ስለጨዋታው አስተያየቱን ሰጥቶናል። በወላይታ…

“በሕብረት እና በአንድነት ከፈጣሪ ጋር ጥሩ ውጤት በማምጣት አዲሱን ዓመት በሠላም ለመቀበል ዝግጅታችንን ጨርሰናል” ዘሪሁን ሸንገታ

በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ አል-ሂላል ኦምዱርማን ነገ የሚገጥመው የቅዱስ ጊዮርጊስ ዋና አሠልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ በጨዋታው…

አል-ሂላል ኦምዱርማን የመጨረሻ ልምምዱን ሰርቷል

ከቀናት በፊት ባህር ዳር የደረሰው አል-ሂላል ኦምዱርማን በባህር ዳር ስታዲየም የመጨረሻ ልምምዱን ሰርቶ አጠናቋል። ነገ አስር…

ከነገው ወሳኝ ጨዋታ አስቀድሞ በፈረሰኞቹ ቤት ያሉ ወቅታዊ መረጃዎችን እናጋራቹሁ

ከአራት ዓመታት በኋላ ዳግም ወደ ቻምፒየንስ ሊግ መድረክ የተመለሱትን ቅዱስ ጊዮርጊሶች የተመለከቱ አሁናዊ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል።…

“በመልሱ ጨዋታ የተሻለ ነገር ለማስመዝገብ እንዘጋጃለን” አሰልጣኝ ቪቪየር ባሃቲ

የቡሙማሩ ዋና አሰልጣኝ ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ኃሳባቸውን አጋርተዋል። በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ በፋሲል ከነማ ሽንፈት…