ከሰሞኑ የአሰልጣኙን ውል ለሁለት ተጨማሪ ዓመት ያራዘመው ወልቂጤ ከተማ አሁን ደግሞ አዲስ ተጫዋች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል፡፡…
ዜና
ወላይታ ድቻ አዲስ ሥራ አስኪያጅ ሾመ
ክለቡ ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ መሰረት ሲቪያቸውን አስገብተው ሲወዳደሩ ከነበሩ ግለሰቦች መካከል አቶ ኢያሱ ነጋ አዲሱ የክለቡ…
ፊሊፕ ኦቮኖ ወደ አዲስ ክለብ አምርቷል
የመቐለ 70 እንደርታው ግብ ጠባቂ ወደ ሀገሩ ተመልሷል። ያለፉትን ሦስት የውድድር ዓመታት ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር…
ሴናፍ ዋቁማ ወደ አውሮፓ…?
የ2011 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጫዋቿ ሴናፍ ዋቁማ በአውሮፓ ከሚገኝ ክለብ ጥያቄ እንደቀረበላት መረጃዎች እየወጡ…
ባህር ዳር ከተማ የ2 ተጨማሪ ተጫዋቾቹን ውል አድሷል
ከትናንት በስትያ የሁለት ወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል ያደሰው ባህር ዳር ከተማ ትናንት ከሰዓት ደግሞ የ2 ነባር ተጫዋቾችን…
የጣና ሞገዶቹ የተጫዋቾቻቸውን ውል ማደስ ጀምረዋል
ቡድኑን በማጠናከር ረገድ እስካሁን ምንም እንቅስቃሴ ያላደረጉት ባህር ዳር ከተማዎች የነባር ተጫዋቾቻቸውን ውል በማደስ ወደ ሥራ…
ወልቂጤ ከተማ የአሰልጣኙን ውል አራዝሟል
ወልቂጤ ከተማ የዋና አሰልጣኙ ደግአረግ ይግዛው ውልን ለተጨማሪ ዓመታት አራዝሟል። በተሰረዘው የ2012 የውድድር ዓመት ላይ በታሪኩ…
በቀጣይ ዓመት በሊጋችን የውጭ ሀገር ግብጠባቂዎች ላንመለከት ይሆን ?
ከ2013 የውድድር ዘመን አንስቶ የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ግብጠባቂዎች በሊጋችን በሚካሄዱ ጨዋታዎች ላይ ላንመለከት ይሆን? በተለያዩ…
የፕሪምየር ሊግ ኩባንያው ውሳኔ ሲገለጥ..
የኢትዮጵያ ፕሪምየር የሊግ ኩባንያ በትናንትናው ዕለት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ከረጅም ክርክር በኃላ ያልተጠበቀ አዲስ አቅጣጫ አስቀምጦ…
የሊግ ኩባንያው አዲስ ውሳኔ አስተላለፈ
ትናንት ስብሰባ ያደረገው የፕሪምየር ሊግ ኩባንያው ለወጣት ተጫዋቾች የሚበጅ ውሳኔ አስተላለፈ። በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ ክለቦች ውስጥ…