“ ሦስት ፣ አራት ክለቦች የክፍያ ስርዓት መርያውን ለመጣስ ሲሞክሩ አግኝተናል”- መቶ ዓለቃ ፈቃደ ማሞ

የፕሪምየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር በአዲሱ የክፍያ ስርዓት አፈፃፀም ሂደት ዙርያ በፕሬዝደንቱ አማካኝነት ለጋዜጠኞች ምላሽ ሰጥተዋል። በኢትዮጵያ…

ከነገው ወሳኝ ጨዋታ በፊት የዋልያዎቹ አለቃ ምን አሉ?

“ለማሸነፍ ነው ወደዚህ የመጣነው አቻም ሆነ ሌላ ውጤት ምንም አማራጭ የለውም” “…አሁን ላይ ሁሉንም ነገር ለምደነዋል”…

አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል

👉 “እኔም ጋር ሆነ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር ስህተት የለም።” 👉 “በቀጣይም ከዚህ በኋላ ሁለት ቡድን…

አሰልጣኝ ስዩም ከበደ መግለጫ ሰጥተዋል

👉 “ለብሔራዊ ቡድን ተጠርቶ መቅረት እንደ ሀገር ክስረት ነው።” 👉 “እኔ ላልኖር እችላለሁ ውድድሩ ላይ ፤…

ጎፈሬ የኢትዮጵያ ዳኞች ይፋዊ ትጥቅ አቅራቢ ሆኗል

ግዙፉ የሀገር በቀል የስፖርት ትጥቅ አምራች የሆነው ጎፈሬ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ስር በሚዘጋጁ ሁሉም ውድድሮች…

ጎፈሬ ከዩጋንዳው ክለብ ዩፒፒሲ ጋር ስምምነት ፈፀመ

ኢትዮጵያዊው የስፖርት ትጥቅ ብራንድ ጎፈሬ የዩጋንዳ የህትመት ተቋም ክለብ ከሆነው ዩፒፒሲ ጋር የሦስት ዓመት የትጥቅ አቅርቦት…

“በጨዋታው መፍትሄ ለማግኘት ትንሽ ሰዓት ወስዶብን ነበር። ግን መፍትሔ በመስጠት ጨዋታውን አሸንፈናል”

ትናንት ምሽት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ያሸነፉት የኮንጎ ዲ.አር አሠልጣኝ ሴባስቲን ዲሴበር ተከታዩን የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል። ስለጨዋታው...…

ከሽንፈቱ በኋላ የዋልያዎቹ አለቃ ምን አሉ?

“በሁለት ጨዋታዎች ግብ አላስቆጠርንም ማለት በሦስተኛው እና አራተኛው ጨዋታ ግብ አናገባም ማለት አይደለም” ገብረመድህን ኃይሌ ስለጨዋታው……

የታንዛኒያው አሠልጣኝ ከጨዋታው በኋላ ምን አሉ?

ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያለ ግብ የተለያየውን የታንዛኒያ ብሔራዊ ቡድን የሚመሩት አሠልጣኝ ሄምድ ሱሌይማን ዓሊ ከጨዋታው…

አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ መግለጫ ሰጥተዋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የፊታችን ረቡዕ ከታንዛኒያ እና ቀጣይ ሰኞ ከዲሞክራቲክ ኮንጎ ጋር ለሚያከናውናቸው የአፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ…