ኢትዮጵያ መድን ተከላካይ ለማግኘት ተቃርቧል

የወቅቱ የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ መድን ተከላካይ ለማስፈረም መቃረቡ ታውቋል። በአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ እየተመሩ ሊጉን በሰላሳ ስምንት…

የግብ ዘቡ አዲስ ክለብ ለመግባት ተቃርቧል

በቅርቡ ከሲዳማ ቡና ጋር በስምምነት የተለያየው መክብብ ደገፉ አዲስ ክለብ ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል። ላለፉት ሦስት ዓመት…

ወልዋሎ ጋናዊውን ለማስፈረም ሲስማማ ከተከላካዩ ጋር ተለያይቷል

በውድድሩ ዓመቱ አጋማሽ የዝውውር መስኮት ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ላይ የሚገኙት ወልዋሎዎች አሁን ደግሞ ከተከላካዩ ጋር በስምምነት…

ቢጫዎቹ ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለውበታል

ወልዋሎ ናይጀርያዊውን ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሷል። በውድድር አጋማሹ የዝውውር መስኮት ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ላይ የሚገኙት…

ወልዋሎዎች ዩጋንዳዊውን ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምተዋል

በቼክ ሪፐብሊክ ቆይታ የነበረው ተከላካይ የቡድን አጋሩን ተከትሎ ወደ ቢጫዎች ለማምራት ከጫፍ ደርሷል። ከቀናት በፊት ሳሙኤል…

አዞዎቹ ኬኒያዊውን ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምተዋል

አርባምንጭ ከተማ ኬኒያዊውን የቀድሞው ተከላካያቸውን ለማስፈረም ከጫፍ ሲደርሱ ከአጥቂያቸው ጋር ደግሞ በስምምነት ተለያይተዋል። በሀያኛው ሳምንት ፋሲል…

ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ተጫዋቾች ወደ ስብስቡ ለመቀላቀል ተስማምቷል

ለአሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ የሚመሩት ድሬዳዋ ከተማዎች ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማምቷል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2017 የውድድር ዘመን…

ወልዋሎ ዩጋንዳዊውን አጥቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

በቼክ ሪፓብሊክ ቆይታ የነበረው አጥቂ ወደ ቢጫዎች ለማምራት ከጫፍ ደርሷል። ቀደም ብለው የመስመር ተከላካዩ ሳሙኤል ዮሐንስ…

ወልዋሎ አማካዩን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

በትናንትናው ዕለት ከሲዳማ ቡና ጋር ነጥብ በመጋራት የሁለተኛ ዙር ጉዟቸው የጀመሩት ቢጫዎቹ አማካዩን ለማስፈረም ተቃርበዋል። በሁለተኛው…

የጣና ሞገዶቹ የመስመር አጥቂያቸውን ውል አራዝመዋል

ባህር ዳር ከተማዎች ያለፈውን አንድ ዓመት ጥሩ ግልጋሎት የሰጣቸውን የመስመር አጥቂ ውል ማራዘማቸው ታውቋል። በአሰልጣኝ ደግአረጋል…