ሻሸመኔ ከተማ ግብ ጠባቂ ሲያስፈርም የሁለት ተጫዋቾችን ውል አድሷል

በቢሾፍቱ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን እየሰሩ የሚገኙት ሻሸመኔ ከተማዎች የቀድሞው ግብ ጠባቂያቸውን ሲያስፈርሙ የሁለት ተጫዋቾችን ኮንትራትም…

ቡናማዎቹ አዲስ አጥቂ ወደ ቡድናቸው ሊቀላቅሉ ነው

ኢትዮጵያ ቡና ዩጋንዳዊው አጥቂ ለማስፈረም ተስማምቷል። በሰርብያዊው አሰልጣኝ እየተመሩ በአዳማ ዝግጅታቸው በማድረግ የሚገኙት ኢትዮጵያ ቡናዎች ዩጋንዳዊው…

ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ የሚመሩት ሀድያ ሆሳዕናዎች ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ የአንድ ተጫዋችን ውል አራዝመዋል። በአዲሱ አሰልጣኝ ዮሐንስ…

ወልቂጤ ከተማ አማካይ ሲያስፈርም የአንድ ተጫዋች ውል አራዝሟል

በሀዋሳ የቅድመ ውድድር ዝግጅት የጀመሩት ወልቂጤ ከተማዎች የተከላካይ አማካይ ሲያስፈርሙ የመስመር አጥቂውን ውል አድሰዋል። በአዲሱ አሰልጣኝ…

ሙሉዓለም መስፍን ወደ ሠራተኞቹ ቤት አምርቷል

የተከላካይ አማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ሙሉአለም መስፍን የወልቂጤ ከተማ አዲሱ ፈራሚ ሆኗል። በአሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት እየተመራ በሀዋሳ…

ኢትዮጵያ ቡና አማካይ አስፈርሟል

ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የሙከራ ጊዜውን ሲያሳልፍ የነበረው የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ናሆም ጌታቸው በሦስት ዓመት ውል ክለቡን…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ወጣቱን ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር የሙከራ ጊዜን እያሳለፈ የነበረው ግብ ጠባቂ በይፋ የሦስት ዓመት ውል ፈርሟል። በአፍሪካ ቻምፒየንስ…

ሀይደር ሸረፋ ማረፊያው ታውቋል

ከአራት ዓመታት በኋላ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር የተለያየው አማካዩ ሀይደር ሸረፋ ወደ አዲስ ክለብ አምርቷል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር…

አዳማ ከተማ አጥቂ አስፈርሟል

የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን እየሰሩ የሚገኙት አዳማ ከተማዎች 11ኛ ተጫዋቻቸውን አስፈርመዋል። በመቀመጫ ከተማቸው የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን እየሰሩ…

ፋሲል ከነማ የመስመር ተከላካይ አስፈርሟል

በሀዋሳ የቅድመ ውድድር ዝግጅት እየሰሩ የሚገኙት ዐፄዎቹ የመስመር ተከላካይ በሦስት ዓመት ውል አስፈርመዋል። በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ…