መቻል አህመድ ረሺድን የግሉ አድርጓል

ከዛሬ ጀምሮ መቻል የሚለውን የቀድሞ ስሙን ማግኘቱ የተረጋገጠው የሊጉ ክለብ በሁለቱም መስመሮች መጫወት የሚችለውን ተከላካይ አስፈርሟል።…

ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

ሰራተኞቹ ስምንተኛ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው ሲቀላቅሉ የመስመር አጥቂያቸውንም ውል አድሰዋል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…

ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

ሰራተኞቹ ስምንተኛ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው ሲቀላቅሉ የመስመር አጥቂያቸውንም ውል አድሰዋል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…

ለገጣፎ ለገዳዲ የመስመር አማካይ አስፈርሟል

ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ወደ ዝውውር ገበያው በይፋ የገቡት ለገጣፎ ለገዳዲዎች ዛሬም ተጨማሪ አንድ ተጫዋች ወደ ስብስብባቸው…

ሠራተኞቹ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል

አሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን የሾሙት ወልቂጤ ከተማዎች የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባደዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት 8ኛ ደረጃን ይዘው…

የአምሳሉ ጥላሁን ማረፊያ ታውቋል

ከሰሞኑ አነጋጋሪ የነበረው የግራ መስመር ተከላካዩ ጉዳይ እልባት አግኝቷል። በክረምቱ ከፍ ባለ ሁኔታ በመንቀሳቀስ አዳዲስ ተጫዋቾችን…

ወጣቱ ግብ ጠባቂ ኢትዮጵያ መድንን ተቀላቅሏል

ኢትዮጵያ መድኖች ግብ ጠባቂ የግላቸው ማድረጋቸውን ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች። በዝውውር መስኮቱ በንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት ኢትዮጵያ መድኖች…

ድሬዳዋ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

በአሠልጣኝ ዮርዳኖስ አባይ የሚመራው ድሬዳዋ ከተማ የመስመር ተጫዋች ወደ ስብስቡ ሲቀላቅል የሁለት ተጫዋቾችንም ውል አድሷል። በተጠናቀቀው…

አምሳሉ ጥላሁን ዳግም በፋሲል መለያ…?

ከትናንት በስትያ ለመከላከያ ለመጫወት ፊርማውን ያኖረው የአምሳሉ ጥላሁን የዝውውር ጉዳይ አዳዲስ ነገሮች እየተሰሙበት ነው። የኢትዮጵያ ፕሪምየር…

ለገጣፎ ለገዳዲ ወደ ዝውውሩ ገብቷል

በቀጣይ ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፈው ለገጣፎ ለገዳዲ የመጀመሪያ አዲስ ፈራሚውን አግኝቷል። ከኢትዮጵያ ከፍተኛ…