በውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሳምንቱን እንዴት አሳለፉ?

መልካሙ በመጀመርያው ጨዋታ ግብ ሲያስቆጥር ኢዮብ ዛምባታሮ እና ቢንያም በላይም በትናንትናው ዕለት ጨዋታ አድርገዋል። ከእረፍት መልስ…

የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ቅጥር ነገ አቅጣጫ ይሰጥበታል

ለሃያ አምስት ቀናት አሰልጣኝ አልባ የሆነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአሰልጣኝ ቅጥር አስመልክቶ ነገ በሚደረገው የሥራ አስፈፃሚ…

የአሸናፊ በጋሻው የእውቅና መርሐግብር በድምቀት ተካሄደ

አሸናፊ በጋሻው በኢትዮጵያ እግርኳስ ላበረከተው የረዥም ዓመት አስተዋፅኦ የተዘጋጀው የእውቅና እና ምስጋና መርሐግብር በደማቅ ሁኔታ ማምሻውን…

የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ሊራዘም ይችላል

ለ2013 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የተጫዋቾችን ዝውውር እንዲያደርጉ የተያዘው ቀን ሊራዘም የሚችልበት ዕድል የሰፋ…

የደም ልገሳው በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከኢትዮጵያ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋቾች ማኅበር ጋር በመሆን ያዘጋጁት የደም ልገሳ መርሐግብር…

“በምወዳቸው ደጋፊ ፊት መጫወት እፈልጋለው” ተስፈኛው አጥቂ ጸጋዬ ተሾመ

በቅዱስ ጊዮርጊስ ታዳጊ ቡድን ውስጥ ያለፉትን ሁለት ዓመታት ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ ካሳዩ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው አጥቂው…

የተቋረጠውን ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ለማስጀመር በሚያስችል ረቂቅ መመሪያ ዙሪያ ውይይት ተደረገ

መረጃው ከስፖርት ኮሚሽን የተገኘ ነው። በሀገራችን የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ሲባል ስፖርታዊ ስልጠናዎች፣…

ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ ዐስራ ሠባት ሜዳዎች ሊገመገሙ ነው

የ2013 የእግርኳስ የሊግ ውድድሮች ከመጀመራቸው በፊት 17 ሜዳዎች ከኮሮና ቫይረስ አንፃር ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ በሦስት ኮሚቴዎች…

መቐለ 70 እንደርታዎች ሁለገቡን ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ

ሰለሞን ሀብቴ ወደ መቐለ 70 እንደርታ ለማምራት ተስማምቷል። በግራ መስመር ተከላካይነት እና በአማካይነት መጫወት የሚችለው ሰለሞን…

አሜሪካ በሚገኝ አካዳሚ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ተሰጠ

የሳክራሜንቶ አካዳሚ የተጫዋቾች አያያዝ እና ምልመላን መሠረት በማድረግ ለፕሪምየር ሊግ አሰልጣኞች የኦንላይን ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ 12:30 በጀመረውና…