ኢትዮጵያውያን በውጪ | የቢንያም በላይ ቡድን አቻ ተለያይቷል

12ኛው ሳምንት የስዊድን ሰፐርታን (2ኛ ዲቪዝዮን) ዛሬ በተደረገ አንድ ጨዋታ ሲቀጥል ኢትዮጵያዊው አማካይ ቢንያም በላይ ዘጠና…

የሴቶች ገፅ | መሪዋ ቱቱ በላይ

ክለብ ሳትገባ የሀገሯን መለያ መልበስ ችላለች። ከደሴ ከተማ በተነሳው የተጫዋችነት ህይወቷ ወደ ሰባት ለሚጠጉ ክለቦች ተጫውታለች።…

Continue Reading

ሲዳማ ቡና የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዘመ

ሲዳማ ቡና የአማኑኤል እንዳለን እና ክፍሌ ኪአን ውል አድሷል፡፡ ወጣቱ የመስመር ተከላካይ አማኑኤል እንዳለ ውሉን ያራዘመ…

ሀዲያ ሆሳዕና የተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል

ሀዲያ ሆሳዕና የሄኖክ አርፊጮ፣ ፀጋሰው ዴሌሞ እና መስቀሉ ለቴቦን ውል አራዝሟል፡፡ ከዚህ ቀደም በክለቡ ቆይታ የነበረው…

ይህንን ያውቁ ኖሯል? (፰) | የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እና አሰልጣኞች

ሶከር ኢትዮጵያ በ”ይህንን ያውቁ ኖሯል?” አምዷ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን የተመለከቱ እውነታዎችን በተከታታይ ስታቀርብ ቆይታለች። ዛሬም ሊጉ…

ወልቂጤ ከተማ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማማ

ጀማል ጣሰው ወደ ወልቂጤ ከተማ ለማምራት ቅድመ ስምምነት ፈፀመ። በእግር ኳስ ሕይወቱ ለሀዋሳ ከተማ፣ ደደቢት፣ ኢትዮጵያ…

ፌዴሬሽኑ ከነገ ጀምሮ ከክለቦች ጋር ውይይት ያደርጋል

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በ2013 በሚደረጉ ሁሉም የሊግ ውድድሮች ዙሪያ ከነገ ጀምሮ ከክለቦች ጋር ንግግር ይጀምራል፡፡…

ሜዳ ውስጥ የሰው ህይወት የዳነበት አጋጣሚ – የበኃይሉ አሰፋ ትውስታ

“ፈጣሪ እሱን ለማዳን እኔን መረጠ እንጂ ያን ያህል እውቀት የለኝም” “በኃይሉን ሕይወቴን ስላዳነልኝ በጣም ላመሰግነው እፈለጋለሁ”…

“የመጀመርያ እቅዴን አሳክቻለሁ፤ በቀጣይ ሌላ ህልም አለኝ” ተስፈኛው አጥቂ መሐመድ አበራ

ከፍተኛ ጉልበት በሚጠይቀው የከፍተኛ ሊግ ውድድር ልምድ ካላቸው ተጫዋቾች መሐል ሰብሮ በመውጣት ድንቅ አቋሙን እያሳየ የሚገኘው…

አዳማ ከተማ ሦስት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማማ

አዳማ ከተማዎች ሁለት ተከላካዮች እና አንድ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ሲስማሙ የአንድ ተጫዋች ውልም ለማራዘም ተስማምተዋል። ወደ…