ሃያ ሰባት ዓመት በዘለቀው የዳኝነት ህይወቱ እስካሁን ለተከታታይ 14 ዓመታት ሳይወጣ ሳይገባ በኢንተርናሽናል ዳኝነት አቋሙ ሳይዋዥቅ…
ዜና
ነፃነት ገብረመድህን ወደ ምዓም አናብስት ማምራቱ እርግጥ ሆኗል
ወደ መቐለ 70 እንደርታ ለመዘዋወር በቃል ደረጃ ተስማምቶ የነበረው የስሑል ሽረው ወጣት አማካይ ነፃነት ገብረመድህን ዛሬ…
ባህር ዳር ከተማ 4ኛ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማማ
በዝውውር ገበያው ላይ ጠንክረው እየሰሩ የሚገኙት የጣና ሞገዶቹ ከደቂቃዎች በፊት የአማካይ መስመር ተጫዋቹ አፈወርቅ ኃይሉን ወደ…
ሀዲያ ሆሳዕና ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማማ
በዝውውሩ የነቃ ተሳትፎን እያደረገ የሚገኘው ሀዲያ ሆሳዕና ምኞት ደበበ፣ አበበ ጥላሁን እና አማኑኤል ጎበናን በማስፈረም ተስማማ፡፡…
ሰበታ ከተማ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈረመ
ከአዳማ ከተማ ታዳጊ ቡድን የተገኙት ፉአድ ፈረጃ እና ቡልቻ ሹራ የሰበታ ከተማ አዳዲስ ፈራሚ ለመሆን ተስማምተዋል፡፡…
ፌዴሬሽኑ ፕሪምየር ሊጉ የሚካሄድበትን መነሻ ሀሳብ ለሚመለከተው አካል አቀረበ
የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚካሄድበት መንገድ አስመልክቶ ፌዴሬሽኑ ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት በላከው ሰነድ ዙርያ ምላሽ እየጠበቀ…
ሰበታ ከተማ የመጀመርያ ተጫዋቹን አስፈረመ
ሰበታ ከተማ በዝውውር ገበያው በመግባት የመጀመሪያ ተጫዋቹን አማካዩ ዳንኤል ኃይሉ አድርጓል፡፡ ከሰሞኑ ለተጫዋቾቻቸው የተነሳባቸውን የደመወዝ ክፍያ…
ሀዲያ ሆሳዕና የጋናዊውን አጥቂ ውል አራዝሟል
ጋናዊው የፊት መስመር ተጫዋች ቢስማርክ አፒያ በነብሮቹ ቤት ውሉን ለማደስ ተስማምቷል። በ2010 ክረምት ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት…
ፋሲል ከነማ የሦስት ተጫዋቾችን ውል አድሷል
ለ2013 የውድድር ዘመን አዳዲስ ተጫዋቾች ከማስፈረም ባለፈ ውል በማራዘሙ የተጠመዱት ዐፄዎቹ የአምሳሉ ጥላሁን ቴዎድሮስ ጌትነት እና…
መቐለ 70 እንደርታ የሦስት ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ተስማምቷል
ምዓም አናብስት የሦስት ወሳኝ ተጫዋቾቻቸው ውል ለማራዘም ተስማምተዋል። በትናንትናው ዕለት ወደ እንቅስቃሴ ገብተው የአምስት ተጫዋቾች ውል…

