ሳሙኤል ሳኑሚ በጃፓን የመጀመሪያ ጨዋታው ግብ አስቆጥሯል

በክረምቱ የዝውውር መስኮት ኢትዮጵያ ቡናን ለቅቆ በጃፓን 4ኛ ዲቪዝዮን ለሚጫወተው ቴጌቫያሮ ሚያዛኪ የፈረመው ናይጄሪያዊው አጥቂ ሳሙኤል…

ድሬዳዋ ከተማ የተጫዋቾችን ውል ሲያድስ የሙከራ ዕድልንም አመቻችቷል

የክረምት የዝውውር እንቅስቃሴውን በፍቃዱ ደነቀ ጀምሮ ትላንት ግብ ጠባቂው ፍሬው ጌታሁንን ያስፈረመው እንዲሁም አራት ተጫዋቾችን ከ20…

ኢትዮጵያ መድን ከ17 ዓመት ብሔራዊ ቡድኑን ለመረከብ ጠየቀ

ወደ አፍሪካ ዋንጫው ማለፍ ባይችሉም ጥሩ ጉዞ አድርገው የተመለሱት ቀይ ቀበሮዎቹ ዕጣ ፈንታ ምን ሊሆን ይችላል…

” በጊዜ ሄጄ ቢሆን አሳካው ነበር ” ከነዓን ማርክነህ

በቅርቡ ለሙከራ ወደ ሰርቢያ ያመራው ከነዓን ማርክነህ የሙከራ ጊዜውን አጠናቆ ወደ ሀገሩ ስለተመለሰበት ጉዳይ ይናገራል፡፡ በሊጉ…

ደደቢት ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ደብዳቤ ላከ

ደደቢት እግር ኳስ ክለብ ባለፈው ወር መቀመጫውን ወደ መቐለ ከተማ ማዞሩን እና በተጨዋቾች የዝውውር ላይ አዲስ…

በስዊድን በሙከራ ላይ የሚገኙት ሎዛ አበራ እና ቱቱ በላይ ወቅታዊ ሁኔታ

ከሀዋሳ ከተማ አንስቶ በደደቢት እና ብሔራዊ ቡድን በግብ አስቆጣሪነት ስሟ ቀድሞ የሚነሳው አጥቂዋ ሎዛ አበራ እና…

ድሬ ዳዋ ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

በክረምቱ የዝውውር መስኮት ጥቂት ተሳትፎ እያደረጉ ከሚገኙ ክለቦች አንዱ የሆነው ድሬ ዳዋ ከተማ ፍሬው ጌታሁንን ማስፈረሙን…

በሀገር አቀፍ የታዳጊዎች ስልጠና ምዘና ውድድር ወደ ግማሽ ፍፃሜ ያለፉ ክልሎች ታውቀዋል

ከነሀሴ 13 ጀምሮ በአዳማ እየተካሄደ የሚገኘው የታዳጊ ወጣቶች ፕሮጀክት የምዘና ውድድር የእግርኳስ ዘርፍ ወደ ግማሽ ፍፃሜ…

አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ስለ ደቡብ ፖሊስ ወደ ፕሪምየር ሊግ ማደግ እና ቀጣይ ቆይታቸው ይናገራሉ

ባለፈው የውድድር ዓመት መጋቢት መጀመሪያ ላይ ነበር ደቡብ ፖሊስን የተረከቡት። አስቀድመው ቡድኑን እንደያዙ ወደ ሊጉ ለመግባት…

” የቡድን ህብረታችን ለዚህ አድርሶናል ” የደቡብ ፖሊስ አምበል ቢኒያም አድማሱ

የሀዋሳው ክለብ ደቡብ ፖሊስ ትላንት በ30ኛው ሳምንት የምድብ ለ ጨዋታ ድሬዳዋ ፖሊስን በመርታት ወደ ፕሪምየር ሊግ…