👉 “ኑናራ ዲያጌ ኡባ ጦንያጋ” አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ የቀድሞ የዋልያዎቹ አለቃ በብሔራዊ ቡድን ስለነበራቸው ቆይታ እና…
ዜና
ወላይታ ድቻ የቀድሞ ታሪካዊ አሰልጣኙን ለማግኘት ተቃርቧል
በጊዜያዊ አሰልጣኞች ሲሰለጥኑ የቆዮት የጦና ንቦቹ አዲስ አለቃ ለማግኘት ከጫፍ ደርሰዋል። የተቀዛቀዘ የውድድር ዓመት ጅማሮ ያደረገው…
50 ዓመት የሞላው የአፍሪካ ዋንጫን የማዘጋጀት ህልማችን እውን ይሆን ?
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከካፍ ፕሬዝደንት ጋር በተለያዮ ጉዳዮች ውይይት እንዳደረጉ ገለፁ። የ2029…
የአሰልጣኝ ውበቱ አባተ አዲሱ ክለብ ታውቋል
በኢትዮጵያዊው አሰልጣኝ ለመሰልጠን የተቃረበው የላይቤርያው ክለብ ታውቋል ከቀናት በፊት አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ወደ አንድ ስሙ ያልተጠቀሰ…
የቀድሞ የዋልያዎቹ አለቃ ወደ ምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ሊያቀኑ ነው
አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የምዕራብ አፍሪካ ሀገር ክለብ ለማሰልጠን በቀጣይ ሳምንት እንደሚያቀኑ አውቀናል። የቀድሞ የዋልያዎቹ አለቃ እና…
ሦስት ኢትዮጵያውያን ኢንተርናሽናል ዳኞች በሀገራችን በሚዘጋጀው ውድድር ላይ እንዲሳተፉ ተመርጠዋል
በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ዞን ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ውድድር ላይ ሦስት ኢትዮጵያውያን ዳኞች…
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኞች የማጣሪያ ውድድሩን አስመልክተው ያነሷቸውን ነጥቦች
“ሀገሪቱ ከፍተኛ የጥራት ደረጃ ያለው እግርኳስ ይገባታል።” አሰልጣኝ ቤንጃሚን ዚመር “ለእያንዳንዱ ‘ታለንት’ የመጫወት ዕድል መስጠት አለብን…
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጅራ የሴካፋ ዞን ከ17 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ውድድር አስመልክቶ ያነሷቸውን ነጥቦች
👉 “እነዚን ልጆች ላይ ‘Invest’ አድርገን በተዘጋጀነው ልክ ዋናው ብሔራዊ ቡድን ላይ ‘Invest’ አድርገን አናውቅም” 👉…
“ቀጣይም የምናስተናግዳቸው ውድድሮች ይኖራሉ”
👉 “የተሻለ ውጤት ከመጣም በመንግስት ደረጃ የተሻለ ድጋፍ የሚጠብቃቸው …..” 👉 “ሀገራችን ለአራተኛ ጊዜ ከ17 ዓመት…
በድሬዳዋ እና አበበ ቢቂላ ስታዲየሞች የሚካሄደው የሴካፋ ውድድር ላይ ለውጥ ተደርጓል
በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ዞን ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ውድድር ላይ የውድድር ስፍራ ለውጥ…

