የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ፡ ቀጥታ የውጤት መግለጫ

 ረቡዕ ሰኔ 8 ቀን 2008 

FT ድሬዳዋ ከተማ 0-1 ኤሌክትሪክ
74′ ፍፁም ገብረማርያም
(09:00 ድሬዳዋ)


FT ሲዳማ ቡና 0-0 ኢትዮጵያ ቡና

(09:00 ይርጋለም)


FT ዳሽን ቢራ 2-2 አርባምንጭ ከተማ
48′ ኤዶም ሆሶውሮቪ 50′ የተሻ ግዛው | 60′ አመለ ሚልኪያስ 84′ ተሾመ ታደሰ
(09:00 አዳማ አበበ ቢቂላ)


FT ሀዋሳ ከተማ 2-2 ደደቢት
10′ አስቻለው ግርማ 67′ ሙጂብ ቃሲም (ፍቅም) | 8′ ዳዊት ፍቃዱ 50′ ሳሙኤል ሳኑሚ
(09:00 ሀዋሳ)


 ማክሰኞ ሰኔ 7 ቀን 2008 

FT ሀዲያ ሆሳዕና 1-2 አዳማ ከተማ
47′ አምራላ ደልታታ | 31′ 45+1′ ታፈሰ ተስፋዬ
(09:90 ሀዋሳ)


FT ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ
72′ ተስፋዬ አለባቸው
(11:30 አአ ስታድየም)


 ሰኞ ሰኔ 6 ቀን 2008 

FT ወላይታ ድቻ 1-1 መከላከያ

18′ አላዛር ፋሲካ (ፍቅም) | 38′ ቴዎድሮስ በቀለ

(09:00 ቦዲቲ)


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *