ቅዳሜ ሰኔ 11 ቀን 2008
የ08:00 ጨዋታ
FT አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 0-1 ጅማ ከተማ
(አበበ ቢቂላ)
የ09፡00 ጨዋታዎች
FT ወልድያ 1-0 መቐለ ከተማ
(ወልድያ)
FT አማራ ውሃ ስራ 2-0 አክሱም ከተማ
(ባህርዳር)
FT ኢትዮጵያ መድን 1-0 ሰሜንሸዋ ደብረብርሃን
(መድን ሜዳ)
ቡራዩ ከተማ X ወሎ ኮምቦልቻ
በጣለው ዝናብ ምክንያት ሜዳው በመጨቅየቱ ለነገ 04:00 ተዛውሯል
(ቡራዩ)
FT ሰበታ ከተማ 3-1 ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት
(ሰበታ)
ወራቤ ከተማ X ሻሸመኔ ከተማ
ጨዋታው በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ተቋርጧል፡፡
(ወራቤ)
FT አርሲ ነገሌ 1-0 ድሬዳዋ ፖሊስ
(አርሲ ነገሌ)
የ10:00 ጨዋታዎች
(2ኛ አጋማሽ)
FT ናሽናል ሴሜንት 2-1 ባቱ ከተማ
(ድሬዳዋ)
እሁድ ሰኔ 12 ቀን 2008
09፡00 ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከ ባህርዳር ከተማ (አዲግራት)
ማክሰኞ ሰኔ 14 ቀን 2008
09፡00 ጅማ አባ ቡና ከ ነቀምት ከተማ (ጅማ)
09፡00 ፋሲል ከተማ ከ ሱሉልታ ከተማ (ጎንደር)
09:00 አዲስ አበባ ፖሊስ ከ ሙገር ሲሚንቶ (አበበ ቢቂላ)
ረቡዕ ሰኔ 15 ቀን 2008
09:00 ሀላባ ከተማ ከ አዲስ አበባ ከተማ (ሀላባ)
09:00 ነገሌ ቦረና ከ ደቡብ ፖሊስ (ነገሌ ቦረና)
አርብ ሰኔ 10 ቀን 2008
ፌዴራል ፖሊስ 1-0 ጂንካ ከተማ
ሊቁ ታደሰ