የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 21ኛ ሳምንት ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ቅዳሜ ሰኔ 11 ቀን 2008

የ08:00 ጨዋታ
FT አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 0-1 ጅማ ከተማ
(አበበ ቢቂላ)


የ09፡00 ጨዋታዎች

FT ወልድያ 1-0 መቐለ ከተማ
(ወልድያ)


FT አማራ ውሃ ስራ 2-0 አክሱም ከተማ
(ባህርዳር)


FT ኢትዮጵያ መድን 1-0 ሰሜንሸዋ ደብረብርሃን
(መድን ሜዳ)


ቡራዩ ከተማ X ወሎ ኮምቦልቻ
በጣለው ዝናብ ምክንያት ሜዳው በመጨቅየቱ ለነገ 04:00 ተዛውሯል

(ቡራዩ)


FT ሰበታ ከተማ 3-1 ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት
(ሰበታ)


ወራቤ ከተማ X ሻሸመኔ ከተማ
ጨዋታው በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ተቋርጧል፡፡
(ወራቤ)


FT አርሲ ነገሌ 1-0 ድሬዳዋ ፖሊስ
(አርሲ ነገሌ)


የ10:00 ጨዋታዎች
(2ኛ አጋማሽ)
FT ናሽናል ሴሜንት 2-1 ባቱ ከተማ
(ድሬዳዋ)


እሁድ ሰኔ 12 ቀን 2008

09፡00 ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከ ባህርዳር ከተማ (አዲግራት)


ማክሰኞ ሰኔ 14 ቀን 2008

09፡00 ጅማ አባ ቡና ከ ነቀምት ከተማ (ጅማ)

09፡00 ፋሲል ከተማ ከ ሱሉልታ ከተማ (ጎንደር)

09:00 አዲስ አበባ ፖሊስ ከ ሙገር ሲሚንቶ (አበበ ቢቂላ)


ረቡዕ ሰኔ 15 ቀን 2008

09:00 ሀላባ ከተማ ከ አዲስ አበባ ከተማ (ሀላባ)

09:00 ነገሌ ቦረና ከ ደቡብ ፖሊስ  (ነገሌ ቦረና)


አርብ ሰኔ 10 ቀን 2008
ፌዴራል ፖሊስ 1-0 ጂንካ ከተማ
ሊቁ ታደሰ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *