እድገቱ በየዓመቱ እየጨመረ የመጣው እና የአዕምሮ ፍጥነቱን ተጠቅሞ የአጨራረስ ብቃቱን እያስመለከተን ከመጣው ወጣቱ አጥቂ ሙኸዲን ሙሳ…
ዳንኤል መስፍን
በዳኞቹ ላይ የተወሰነው ውሳኔ የደብዳቤ ለውጥ ተደረገበት
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስምንተኛ ሳምንት ባህር ዳር ከተማ እና ሰበታ ከተማን ያገናኘው ጨዋታ ላይ ግድፈት…
“ክለቡ ያለበትን ሁኔታ እረዳለው” አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው
ከደሞዝ ክፍያ ጋር በተያያዘ በቅርቡ ራሳቸውን ከጅማ አባ ጅፋር አሰልጣኝነት ያገለሉት አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው ስላልተጠበቀ ውሳኔያቸው…
“በጎዳና ከሚኖሩ ልጆች ጋር አብሬ እውል ነበር” – ቢንያም ፍቅሬ
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እየተመለከትናቸው ከመጡ ተስፈኛ ወጣት ተጫዋቾች መከከል አንዱ የሆነው የወላይታ ድቻው ቢንያም ፍቅሬ…
ወላይታ ድቻ ራሱን ለማጠናከር እንቅስቃሴ ጀምሯል
አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራውን በቅርቡ የቀጠረው ወላይታ ድቻ ለሁለተኛው ዙር ራሱን ለማጠናከር እንቅስቃሴ ጀምሯል። እንደ አጀማመሩ ውጤቱ…
የተጫዋቾች ዝውውር የሚጀመርበት እና የሚጠናቀቅበት ቀን ታውቋል
የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመኑ አጋማሽ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት የሚጀመርበት እና የሚጠናቀቁባቸው ቀናት ታውቀዋል። ከዚህ…
“ውጤቱ በጣም ያስፈልገን ነበር ” – ፀጋዬ ብርሀኑ
ወላይታ ድቻ ከተከታታይ ስድስት ጨዋታዎች በኃላ ወደ አሸናፊነቱ እንዲመለስ እና ለጊዜውም ቢሆን ከጫና እንዲወጣ ያስቻሉ ሁለት…
“ገና ብዙ ይቀረኛል፤ ያሉብኝን ክፍተቶች አሻሽዬ የተሻለ መሆን እፈልጋለው” – አብዱልከሪም ወርቁ
ከፍተኛ ዕድገት በማሳየት መልካም የውድድር ዓመት እያሳለፈ የሚገኘው የወልቂጤው አማካይ አብዱልከሪም ወርቁ ስለ አስደናቂ አቋሙ ልጠይቀው…
“የሚፈለገው ሱራፌልን ሆኜ አልመጣሁም” – ሱራፌል ዳኛቸው
በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የዘንድሮ የውድድር ዘመን እንደተጠበቀው ሆኖ ያልመጣው እና አጀማመሩ ቀዝቀዝ ያለው የፋሲል ከነማው ኮከብ…
ከአንድ ዓመት ጉዳት በኋላ ወደ ጨዋታ የተመለሰው ናትናኤል ዘለቀ ይናገራል
በልምምድ ወቅት ባጋጠመው ጉዳት ከአንድ ዓመት በላይ ከሜዳ ርቆ የቆየውና በዛሬው ጨዋታ በመጀመርያ አሰላለፍ በመግባት መልካም…

