“በቀጣይ ተጨማሪ ጎል ስለማስቆጠር በሚገባ አስባለው” – ስንታየሁ መንግሥቱ

የአስር ሳምንት ጨዋታዎች በጉዳት ምክንያት ያመለጠውና ጎል በማስቆጠር ወደ ሜዳ የተመለሰው ስንታየሁ መንግሥቱ ስላሳለፈው አስቸጋሪ ጊዜ…

“አጠገብህ ያለ ሰው እንዲህ ሆኖ መመልከት በጣም ያማል” በላይ ዓባይነህ

የአዳማው ግብጠባቂው ታሪክ ጌትነት የተፈጠረበትን አስደንጋጭ ጉዳት ወደ ከፋ ደረጃ እንዳይደርስ የታደገው በላይ ዓባይነህ ስተፈጠረው ሁኔታ…

“ግብ ማስቆጠር ላይ ያሉብኝን ክፍተቶች ለማሻሻል እየሰራሁ ነው” አህመድ ሁሴን

ከአንድ ዓመት በኃላ ወደ ጎል አስቆጣሪነቱ ዛሬ ከተመለሰው የወልቂጤው ግዙፍ አጥቂ አህመድ ሁሴን ጋር አጭር ቆይታ…

“ቦግ እልም ሳይሆን ለብዙ ዓመት መጫወትን አስባለሁ” – አቡበከር ኑሪ

ያለፉትን ተከታታይ አምስት ጨዋታዎች በመጀመርያ አሰላለፍ በመግባት ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ እያስመለከተን ከሚገኘው ከግብ ጠባቂው አብዱልከሪም ኑሪ…

“የተሰጠንን ታክቲክ በአግባቡ በመተግበራችን አሸንፈን ወጥተናል” እንየው ካሣሁን

ፋሲል ከነማ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያደረገውን ጨዋታ በድል በመወጣት የነጥብ ልዩነቱን አስፍቷል። በቀኝ መስመር ተከላካይነት ጥሩ…

መሐመድ አህመድ “ቱርክ” ማን ነው?

ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው የቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋች መሐመድ አህመድን ህይወትን የተመለከተ አጭር መሰናዶ እንደሚከተለው አሰናድተናል።…

“ነገ ግዴታ ማሸነፍ አለብን” – ታፈሰ ሰለሞን

ነገ ረፋድ ላይ በፋሲል ከነማ እና በኢትዮጵያ ቡና መካከል ከሚካሄደው እጅጉን ወሳኝ ጨዋታ አስቀድሞ ታፈሰ ሰለሞን…

ሀድያ ሆሳዕና ወሳኝ ዝውውር ፈፀመ

በቅርቡ ወሳኝ አጥቂውን ያጣው ሀድያ ሆሳዕና በዛሬው ዕለት ወሳኝ አጥቂ አስፈርሟል። በአሰልጣኝ አሸናፊ የሚመሩት ሆሳዕናዎች በዛሬው…

ሀዲያ ሆሳዕና ወሳኙን አጥቂ አያገኝም

እንዳጀማመሩ ጉዞው ያላማረለት ሀዲያ ሆሳዕና ወሳኙን አጥቂ በቀጣይ ጨዋታ የማያገኝ ይሆናል። በሀዲያ ሆሳዕና በዘንድሮው የቤትኪንግ ፕሪምየር…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | አዲስ አበባ ከተማ አርባምንጭን አሸንፏል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን የአስራ አራተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ በአዲስ አበባ ከተማ እና አርባምንጭ…