የአሠልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ

👉”ጨዋታው ውጤቱ ብዙ ትርጉም ይኖረው ነበር። አቻ ነው የተፈቀደልን ፤ ተቀብለናል” ደግአረገ ይግዛው 👉”አቻ መውጣቱን አንፈልግም…

ሪፖርት | ተጠባቂው ፍልሚያ ያለ ግብ ተጠናቋል

በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የሚገኙትን ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተፈፅሟል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 3-0 ለገጣፎ ለገዳዲ

👉”ለዚህ ድል ኃላፊነቱን የሚወስዱት ተጫዋቾቹ ናቸው” ይታገሱ እንዳለ 👉”አሁንም በትኩረት እና ልምድ ማጣት ዋጋ እየከፈልን ነው”…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል

የ11ኛ ሳምንት የመክፈቻ መርሐ-ግብር የሆነው የአዳማ ከተማ እና ለገጣፎ ለገዳዲ ጨዋታ በአዳማ ድል አድራጊነት ተጠናቋል። በ10ኛ…

ቅድመ ዳሰሳ | ባህር ዳር ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የተቀመጡ ክለቦችን የሚያገናኘው የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታን የተመለከተ ዳሰሳ እንደሚከተለው አሰናድተናል። በአንድ ነጥብ…

Continue Reading

የአሠልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-0 ፋሲል ከነማ

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ወሳኝ ድል በመቀዳጀት ነጥባቸውን ሁለት አሀዝ አስገብተዋል

ወላይታ ድቻ ተቀይሮ ወደ ሜዳ በገባው ዘላለም አባተ ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማን አሸንፏል። ወላይታ ድቻ በቅዱስ…

ዋልያዎቹ የቻን ዝግጅታቸውን ሞሮኮ ላይ እንደሚያደርጉ ተገለፀ

ጥር ላይ የቻን ውድድር ያለበት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከፊል የዝግጅት ጊዜውን ሞሮኮ ላይ እንደሚያደርግ ተመላክቷል። የሀገር…

የአሠልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 1-0 አዳማ ከተማ

👉”ጥሩ ቀን ነው ያሳለፍነው” መሳይ ተፈሪ 👉”በእርግጠኝነት ይሄ ቡድን አሁን ካለበት ወጥቶ የተሻለ ነገር ይዞ ይጨርሳል…

ሪፖርት | አዞዎቹ ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ ወደ አሸናፊነት ተመልሰዋል

የጨዋታ ሳምንቱ ማሳረጊያ በሆነው ፍልሚያ አርባምንጭ ከተማ አዳማ ከተማን ረቷል። በ9ኛ ሳምንት ከወላይታ ድቻ ጋር ያለ…