የአርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብን በገቢ ለማጠናከር የተለያዩ የገቢ ማስገኛ መርሀግብሮች እየተደረጉ ሲሆን በዛሬው ዕለት ደግሞ…
ቴዎድሮስ ታከለ
ከሰዓት በተደረጉ ጨዋታዎች አራት ተጨማሪ ክለቦች ወደ አንደኛ ሊግ ማደጋቸውን አረጋግጠዋል
በሀዋሳ ከተማ እየተደረገ ባለው የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ከሰዓት በተደረጉ አራት ጨዋታዎች ወደ አንደኛ ሊግ ያደጉ…
ወላይታ ድቻ ተከላካይ ሲያስፈርም የነባር ተጫዋቹን ውልም አድሷል
በዝውውሩ እየተካፈለ የሚገኘው ወላይታ ድቻ በዛሬው ዕለት አንድ አዲስ ተከላካይ ሲያስፈርም የነባር ተጫዋቹን ውልም አድሷል፡፡ በረከት…
የግራ መስመር ተከላካዩ ለአዳማ ከተማ ፈረመ
የግራ መስመር ተከላካዩ ሀዋሳ ከተማን ለቆ ማረፊያው አዳማ ከተማ ሆኗል፡፡ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን ከሳምንታት በፊት ያስፈረመው…
ባህር ዳር ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል
በርካታ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሰነበተው ባህር ዳር ከተማ የክረምቱ ሦስተኛ አዲስ ግብ ጠባቂ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ በአሰልጣኝ…
ረፋድ በተደረጉ ጨዋታዎች አራት ቡድኖች ወደ አንደኛ ሊግ ማደጋቸውን አረጋግጠዋል
በኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ረፋድ በተደረጉ ጨዋታዎች አራት ክለቦች ወደ አንደኛ ሊግ ማደጋቸውን አረጋግጠዋል፡፡ በሀዋሳ አርቴፊሻል…
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ድሬዳዋ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተሳታፊው ድሬዳዋ ከተማ የመስመር ተከላካይ አስፈርሟል፡፡ በርካታ ተጫዋቾች ወደተለያዩ ክለቦች…
ሲዳማ ቡና ከአማካዩ ጋር ተለያየ
ሲዳማ ቡና ከአምስት ዓመታት በላይ በአማካይነት ካገለገለው ተጫዋች ጋር በስምምነት ተለያይቷል፡፡ ዮሴፍ ዮሐንስ ከክለቡ ጋር የተለያየው…
ጅማ አባጅፋር ወጣቱን ግብ ጠባቂ አስፈረመ
ወጣቱ የግብ ዘብ ሲዳማ ቡናን በመልቀቅ ጅማ አባጅፋርን ተቀላቅሏል፡፡ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ከቀጠረ በኃላ በርከት ያሉ…
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | አዳማ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን ሲያፈርም የአራት ነባሮችን ውል አድሷል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተካፋዩ አዳማ ከተማ የሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም አራት ነባር…