የሴቶች ገፅ | ድንቋ አማካይ ኤደን ሺፈራው

ከደደቢት ጋር ስኬታማ ዓመታትን ያሳለፈችው ደፋር ፣ ግልፅ እና እልኸኛ እንደሆነች የሚነገርላት የተከላካይ አማካይዋ ኤደን ሺፈራው…

ሀዋሳ ከተማ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማምቷል

ወጣቱ ግብ ጠባቂ ዳግም ተፈራ ለሀዋሳ ከተማ ለመጫወት ተስማምቷል፡፡ በኢትዮጵያ ወጣቶች አካዳሚ ሰልጥኖ ካለፈ በኃላ 2008…

ሰበታ ከተማ የአማካዩን ውል አራዝሟል

አማካዩ ታደለ መንገሻ ለተጨማሪ ዓመት በሰበታ ከተማ ቆይታን ለማድረግ ተስማማ፡፡ የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ኢትዮጵያ መድን፣ ደደቢት…

“ኅዳር አንድ ይጀመራል የተባለው ነገር ፌዴሬሽኑ በፍፁም የማያውቀው ነው” ባህሩ ጥላሁን የፌዴሬሽኑ ፅ/ቤት ኃላፊ

በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያዎች የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2013 የውድድር ዘመን ኅዳር አንድ ይጀመራል የሚሉ መረጃዎች እየተበራከቱ ይገኛሉ፡፡…

ኢዮብ ዛምባታሮ ወደ ሴሪ ሲ ክለብ አምርቷል

አዲስ አበባ የተወለደው የመስመር ተከላካይ ኢዮብ ዛምባታሮ የሴሪ ሲ ክለብ የሆነው ሞንፓሊን ተቀላቅሏል፡፡ በሴሪ ሲ (ሦስተኛ…

ድሬዳዋ ከተማ ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምቷል

ድሬዳዋ ከተማ አራርሶ ጁንዲን ለሁለት ዓመት ለማስፈረም ተስማማ፡፡ የድሬዳዋ ከተማ ተወላጅ ተጫዋቾችን በይበልጥ ለቀጣዩ ዓመት ለመጠቀም…

“ክለቦች የዝውውር አካሄዳቸው ከአዲሱ የዝውውር ረቂቅ ደንብ ጋር የሚፈጥረውን ግጭት ካሁኑ ሊያስቡበት ይገባል”

ክለቦች ከተጫዋቾች ጋር እያደረጓቸው ያሉት የቅጥር ስምምነቶች ምን ያህል ከፌዴሬሽኑ አዲስ ረቂቅ ደንብ ጋር ይጣጣማሉ ?…

አዳማ ከተማ አጥቂ ለማስፈረም ተስማማ

አጥቂው ገብረሚካኤል ያዕቆብ አዳማ ከተማን ለመቀላቀል ተስማማ፡፡ በአርባምንጭ ከተማ በፕሪምየር ሊጉ ድንቅ ጊዜን ማሳለፍ ከቻለ በኃላ…

የሴቶች ገፅ | የሠሚራ ከማል ወርቃማ ዘመናት

በቤተሰብ ጫና ሳትበገር የደመቀችው አማካይ ሠሚራ ከማል ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርጋለች። እግርኳስ መጫወቷን የሰሙት ቤተሰቦቿ…

ወላይታ ድቻ አማካይ ለማስፈረም ተስማማ

የጦና ንቦቹ ኤልያስ አሕመድን ስምንተኛ ፈራሚ ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡ የቀድሞው የሰበታ ከተማ እና ባህር ዳር ከተማ ተጫዋች…