በዚህ የውድድር ዓመት በካፍ ውድድሮች ላይ የሚሳተፉ ክለቦች እንደሌሉ ቢወሰንም በቀጣይ የኢትዮጵያ ክለቦች በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ…
ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ
መቐለ 70 እንደርታ በአፍሪካ ውድድር ተሳትፎ ዙርያ ተቃውሞውን ገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኩባንያ የዘንድሮ የውድድር ዘመን በኮሮና ምክንያት እንዲሰረዝ ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ የአፍሪካ ውድድር ተሳትፎ…
የ2012 የኢትዮጵያ ሊጎች ሙሉ ለሙሉ እንዲሰረዙ ተደረገ
በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉ የሊግ ውድድሮች ሙሉ ለሙሉ እንዲሰረዝ ተደረገ። በተጨማሪም በቀጣይ ዓመት ኢትዮጵያን…
የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታ በኢትዮጵያዊያን ዳኞች ይመራል
ዕሁድ ማፑቶ ላይ ዮዲ ሶንጎ እና ቢድቨስት ዊትስ የሚያደርጉትን የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ሁለተኛ ዙር ማጣሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያዊያን…
ካፍ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ላይ ቅጣት አስተላልፏል
(መረጃው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ነው) የ2011ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እና የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የጥሎ…
ፋሲል ከነማ ከኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ውጪ ሆኗል
በ2019/20 የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ ወደ ዳሬሰላም አምርቶ የመልስ ጨዋታውን ያደረገው ፋሲል ከነማ በአዛም 3-1…
አዛም ከ ፋሲል ከነማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ቅዳሜ ነሐሴ 18 ቀን 2011 FT አዛም 3-1 ፋሲል ከነማ ድምር ውጤት፡ 3-2 23′ ሪቻርድ ጆዲ 32′…
በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የመልስ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ነገ አዛምን ይገጥማል
በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታ የኢትዮጵያው ፋሲል ከነማ ዳሬ ሰላም ላይ ከታንዛኒያው አዛም ጋር…
“በነፃነት በመጫወት ውጤት አስጠብቀን ለመውጣት ጥረት እናደርጋለን” ሥዩም ከበደ
ፋሲል ከነማ በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የመልስ ጨዋታ ባህር ዳር ላይ ያስመዘገበውን የ1-0 ድል የማስጠበቅ አላማ ይዞ…
ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ| ፋሲል ከነማ ለመልሱ ጨዋታ ነገ ወደ ታንዛኒያ ያመራል
ዐፄዎቹ ለካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ የመልስ ጨዋታ ነገ ጠዋት ወደ ታንዛኒያ ያመራሉ። ፋሲል ከነማዎች ባህር ዳር ኢንተርናሽናል…