የጨዋታ ሳምንቱ ማሳረጊያ የሆኑ ሁለት መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎችን እነሆ! ድሬዳዋ ከተማ ከ አዳማ ከተማ ድሬዳዋ ከተማ…
አዳማ ከተማ

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 2-0 ሀዋሳ ከተማ
አዳማ ከተማ ሀዋሳ ከተማን ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታን አድርገዋል።…

ሪፖርት | ነቢል ኑሪ አዳማን ባለድል አድርጓል
በምሽቱ መርሃግብር ነቢል ኑሪ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች አዳማ ሀዋሳን ረቷል። አዳማ ከተማዎች በመጨረሻ ጨዋታቸው…

መረጃዎች | 18ኛ የጨዋታ ቀን
የአምስተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገም ሲቀጥሉ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 1-1 ፋሲል ከነማ
ፋሲል ከነማ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከአዳማ ከተማ ጋር ነጥብ ከተጋራበት ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

ሪፖርት | በረከት ግዛው ዐፄዎቹን ታድጓል
በአስር ተጫዋቾች ረዘም ያሉ ደቂቃዎች ለመጫወት የተገደዱት አዳማ ከተማዎች በእጃቸው ገብቶ የነበረውን ሙሉ ሦስት ነጥብ በመጨረሻም…

መረጃዎች| 15ኛ የጨዋታ ቀን
የአራተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች በነገው ዕለትም ይቀጥላሉ፤ ሁለቱን መርሀ-ግብሮች አስመልክተን ያዘጋጀናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናቸዋል።…

አዳማ ከተማዎች የመሀል ተከላካይ አስፈረሙ
ላለፉት ዓመታት በንግድ ባንክ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ አዳማ ከተማ አቅንቷል። በአሰልጣኝ አብዲ ቡሊ የሚመሩት እና…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ የሊጉን የመጀመሪያ ድል አሳክቷል
በምሽቱ ጨዋታ ስንታየሁ መንግስቱ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ አዳማ ከተማ ባህርዳር ከተማን 1ለ0 አሸንፏል። የጣናው ሞገድ በወልዋሎ…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ ወደ ሊጉ ከሦስት ጎል እና ሦስት ነጥብ ጋር መመለሱን አብሥሯል
አምስት ግቦችን በተመለከትንበት ጨዋታ ከአራት ዓመት በኋላ ወደ ሊጉ የተመለሰው ስሑል ሽረ አዳማ ከተማን 3ለ2 በመርታት…