ኢትዮጵያ ቡና በክረምቱ ካስፈረመው ተጫዋቹ ጋር በስምምነት ተለያየ

ኢትዮጵያ ቡና ለ2012 የውድድር ዘመን ካስፈረማቸው ተጫዋቾች መካከል ከብስራት ገበየሁ ጋር በስምምነት መለያየቱ ታውቋል። የመስመር አጥቂው…

ኢትዮጵያ ቡና ከመከላከያ ጋር የተለያየውን አማካይ አስፈረመ

ኢትዮጵያ ቡናዎች ከቀናት በፊት ከመከላከያ ጋር በስምምነት የተለያየው የአማካይ ሥፍራ ተጫዋቹ ፍቅረየሱስ ተ/ብርሃንን አስፈርመዋል። የቀድሞው የኤሌክትሪክ…

ኢትዮጵያ ቡና የቀድሞ ተጫዋቹን አስፈረመ

በባቱ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በማድረግ ላይ የሚገኙት ኢትዮጵያ ቡናዎች የቀድሞ ተጫዋቻቸው አዲስ ፍስሀን አስፈርመዋል። በአሰልጣኝ ዲዲዬ…

ኢትዮጵያ ቡና ከመስመር ተከላካዩ ጋር ተለያየ

ባለፈው የውድድር ዓመት ኢትዮጵያ ቡናን ከተቀላቀሉ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የነበረው ተካልኝ ደጀኔ ከቡናማዎቹ ጋር ተለያይቷል። በአርባ…

ኢትዮጵያ ቡና ተስፋኛ ወጣት ተጫዋች አስፈረመ

በወጣት ተጫዋቾች እየተገነባ የሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና ለወደፊት ተስፋኛ መሆኑን እያሳየ የሚገኘውን ወጣቱን አጥቂ አስፈርሟል። በ2008 በክለብ…

ኢትዮጵያ ቡና ከአማካይ ተጫዋቹ ጋር ሊለያይ ነው

ከወልዲያ ኢትዮጵያ ቡና በተቀላቀለበት ዓመት የመጀመርያ ተሰላፊ በመሆን ያገለገለው ዳንኤል ደምሴ ከቡናማዎቹ ጋር ለመለያየት ተቃርቧል። ኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ ቡና ተስፈኛውን ወጣት የግሉ ሊያደርግ ነው

የ2012 ቅድመ ውድድር ዝግጅቱን በባቱ ከተማ እያደረገ የሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና የወደፊት ተስፋኛ ተጫዋች መሆኑን እያሳየ የሚገኘውን…

ኢትዮጵያ ቡና የመስመር ተከላካይ ለማስፈረም ተስማማ

ኢትዮጵያ ቡና አንዳርጋቸው ይላቅን የክለቡ አስራ ሶስተኛ ፈራሚ ለማድረግ ተስማምቷል፡፡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ወጣት ቡድን ያደገውና በፍነጥት…

“የሊግ ካምፓኒ ምስረታ እንዳይካሄድ ተወስኗል” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ብዙ ተጠብቆ የነበረውና በስድስት ደቂቃ ውስጥ የተጠናቀቀው ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በሸራተን ሆቴል ዛሬ ያዘጋጁት…

“መንግስት ትዕግስት እንድናደርግ ገልጾልናል” አቶ አብነት ገብረ መስቀል

ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በዛሬው ዕለት በሸራተን ሆቴል በወቅታዊ ጉዳይ ዙርያ በጋራ በመሆን ያዘጋጁት ጋዜጣዊ…